Wollo University:የፈርኒቸር እቃዎች ግዥ (kiot) 2018


Government(Jan 31, 2026)

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website


https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/85b48abd-d68d-4746-bf24-e14d5e336b3b/open

Reference Number: WU-NCB-G-0120-2018-BID-Open
Lot Reference: wu-ncb-0026-2018-kiot

Procurement Information

  • Procurement Type:
    Bidding
  • Procurement Method:
    Open
  • Market Type:
    National
  • Envelope Type:
    single envelop
  • Category:
    Goods

Procuring Entity

Organization:
Wollo University

Contact Information

Address: kombolcha

Town: kombolcha

Country: Ethiopia

P.O. Box: 208

Post Code:

Telephone: +251
333514090

Email: rushida2612@gmail.com

Office: 422

Important Dates

  • Invitation Date:
    Jan 31, 2026, 12:00 AM
  • Submission Deadline:
    Feb 10, 2026, 9:00 AM
  • Opening Schedule:
    Feb 10, 2026, 9:30 AM
  • Clarification Deadline:
    Feb 05, 2026, 5:00 PM

Eligibility Requirements

Bid Security:
50000
ETB

Joint Venture:
Required

Bid Security Forms (Local): Bank_Guarantee

Bid Security Forms (SME): Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise

Bid Security Forms (Foreign): Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee

Qualification Requirements

  • የጥምረት ወይም የሽርክና ወይም የእሽሙር ማህበር የመረጃ ቅፅ

    በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው በጥምረት ወይም በሽርክና ወይም በእሽሙር ማህበር ከሆነና ተጫራቹ የጥምረት ወይም የሽርክና ወይም የእሽሙር ማህበሩን የመረጃ ቅፅ፣ ማህበሩ የተቋቋመበትን ስምምነት ወይም ደብዳቤ ማቅረብ ከቻለ፣

     

    Reference: የ.ተ.መ 37.2(ቀ)

  • የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት

    በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (ii) መሠረት የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚጠየቅበት ተጫራች ሆኖ ሲገኝ በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ሲችል ፣

     

    Reference: የ.ተ.መ 37.2(ሠ)

  • ታክስ የተከፈለበት ሰርቲፊኬት

    በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (iii) መሠረት በሚመለከተው አካል የተሰጠ የወቅቱን ግብር የተወጣ ስለመሆኑ የሚያሳይ ታክስ የከፈለበትን ሰርቲፊኬት ከታክስ ባለሥልጣን ማቅረብ ሲችል፣

    Reference: የ.ተ.መ 37.2(ረ)

  • ዜግነት

    በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.2 መሠረት ተጫራቹ ዜግነት ካለው 

    Reference: የ.ተ.መ 37.2(ሀ)

  • የቀረበ የጨረታ ዋጋ

    ተጫራቹ ለዕቃዎቹና ተያያዥ አገልግሎቶቹ ያቀረበው የጨረታ ዋጋ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ አንቀጽ 12 በተገለጸው መሠረት ከሆነ፣

     

    Reference: የ.ተ.መ 37.5 (መ)

  • የማስረከቢያና ማጠናቀቂያ ጊዜ መግለጫ

    ተጫራቹ በክፍል 6 በተመለከተው መሠረት ቀን ያለበት የማስረከቢያና ማጠናቀቂያ ጊዜ መግለጫ ፡፡

    Reference: የ.ተ.መ 37.4 (ሠ)

  • የንግድ ፈቃድ

    በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (i) መሠረት ተጫራቹ ከሥራው ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ሲችል ፣ 

    Reference: የ.ተ.መ 37.2(ሐ)

  • ዋስትና

    በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23 መሠረት ድርጅቱ ዋስትና ሲቀርብ

     

    Reference: የ.ተ.መ 37.4(መ)(ii)

Source of Fund

  • Treasury

Governing Rule

The Federal Republic of Ethiopia

Terms and Conditions

ኦርጅናል ሲ.ፒ.ኦ ጨረታው ከመከፈቱ አንድ ቀን በፊት ኮምቦልቻ ግቢ ግዥ ቢሮ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡ ያሸነፉትን እቃዎች በውሉ መሠረት በወሎ ዩኒቨርስቲ ኮምቦልቻ ካምፓስ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡አሸናፊው ድርጅት እቃዎቹን የሚያስገባው በተጠየቀው ዝርዝር መለያ(specification) መሠረት በጥራት አረጋጋጭ ኮሚቴ ሳንፕሉ ማለፉ ሲረጋገጥ ብቻ ይሆናል፡፡ጨረታው በሚከፈትበት ሰአት ተጫራቶች ከሲስተሙ ያገኙትን የራሳቸውን የጨረታ “Private Key” በወቅቱ መላክ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *