Your cart is currently empty!
Wollo University:የፈርኒቸር እቃዎች ግዥ (kiot) 2018
Government(Jan 31, 2026)
Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website
https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/85b48abd-d68d-4746-bf24-e14d5e336b3b/open
Procurement Information
- Procurement Type:
Bidding - Procurement Method:
Open - Market Type:
National - Envelope Type:
single envelop - Category:
Goods
Procuring Entity
Organization:
Wollo University
Contact Information
Address: kombolcha
Town: kombolcha
Country: Ethiopia
P.O. Box: 208
Post Code: –
Telephone: +251
333514090
Email: rushida2612@gmail.com
Office: 422
Important Dates
- Invitation Date:
Jan 31, 2026, 12:00 AM - Submission Deadline:
Feb 10, 2026, 9:00 AM - Opening Schedule:
Feb 10, 2026, 9:30 AM - Clarification Deadline:
Feb 05, 2026, 5:00 PM
Eligibility Requirements
Bid Security:
50000
ETB
Joint Venture:
Required
Bid Security Forms (Local): Bank_Guarantee
Bid Security Forms (SME): Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise
Bid Security Forms (Foreign): Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee
Qualification Requirements
-
የጥምረት ወይም የሽርክና ወይም የእሽሙር ማህበር የመረጃ ቅፅ
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው በጥምረት ወይም በሽርክና ወይም በእሽሙር ማህበር ከሆነና ተጫራቹ የጥምረት ወይም የሽርክና ወይም የእሽሙር ማህበሩን የመረጃ ቅፅ፣ ማህበሩ የተቋቋመበትን ስምምነት ወይም ደብዳቤ ማቅረብ ከቻለ፣
Reference: የ.ተ.መ 37.2(ቀ)
-
የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (ii) መሠረት የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚጠየቅበት ተጫራች ሆኖ ሲገኝ በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ሲችል ፣
Reference: የ.ተ.መ 37.2(ሠ)
-
ታክስ የተከፈለበት ሰርቲፊኬት
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (iii) መሠረት በሚመለከተው አካል የተሰጠ የወቅቱን ግብር የተወጣ ስለመሆኑ የሚያሳይ ታክስ የከፈለበትን ሰርቲፊኬት ከታክስ ባለሥልጣን ማቅረብ ሲችል፣
Reference: የ.ተ.መ 37.2(ረ)
-
ዜግነት
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.2 መሠረት ተጫራቹ ዜግነት ካለው
Reference: የ.ተ.መ 37.2(ሀ)
-
የቀረበ የጨረታ ዋጋ
ተጫራቹ ለዕቃዎቹና ተያያዥ አገልግሎቶቹ ያቀረበው የጨረታ ዋጋ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ አንቀጽ 12 በተገለጸው መሠረት ከሆነ፣
Reference: የ.ተ.መ 37.5 (መ)
-
የማስረከቢያና ማጠናቀቂያ ጊዜ መግለጫ
ተጫራቹ በክፍል 6 በተመለከተው መሠረት ቀን ያለበት የማስረከቢያና ማጠናቀቂያ ጊዜ መግለጫ ፡፡
Reference: የ.ተ.መ 37.4 (ሠ)
-
የንግድ ፈቃድ
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (i) መሠረት ተጫራቹ ከሥራው ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ሲችል ፣
Reference: የ.ተ.መ 37.2(ሐ)
-
ዋስትና
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23 መሠረት ድርጅቱ ዋስትና ሲቀርብ
Reference: የ.ተ.መ 37.4(መ)(ii)
Source of Fund
- Treasury
Governing Rule
The Federal Republic of Ethiopia