የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ለተሽከርካሪ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ለተሽከርካሪ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (Apr 07, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-0900-2018-PUR
  • Object of Procurement: ለተሽከርካሪ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች ግዥ
  • Description: ለተሽከርካሪ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች ግዥ
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: Apr 08, 2026, 8:30:00 AM
  • Bid Submission Deadline: Apr 08, 2026, 10:40:45 AM
  • Terms and Conditions:
  1. ግዥው ለተሽከርካሪዎች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎች ግዥ ሲሆን ተወዳዳሪዎች በቀረበው ዝርዝር የዕቃው መግለጫ መሠረት ዕቃዎቹን ማቅረብ ግዴታ ነው።
  2. በተጨማሪም ዋጋ የምትሞሉበትን የጎማ ዓይነት Brand መጥቀስ ግዴታ ነው።
  3. እንዲሁም አሸናፊው ድርጅት ዕቃውን ጉምሩክ ኮሚሽን ዋናው መስሪያ ቤት ድረስ የማምጣት ግዴታ አለበት።
  4. ኮሚሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ግዥውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *