አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (Apr 08, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

..

የተበዳሪው ስም

አበዳሪ ቅርንጫፍ

የንብረት አስያዥ ስም

የቦታ አገልግሎት

ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ

የካርታ ቁጥር

የቦታ ስፋት በካ.

የጨረታ መነሻ ዋጋ

የጨረታ ቀን

የጨረታ ሰዓት

ከተማ

ክፍለ ከተማ

ቀበሌ/ ወረዳ

1

ማርቁማ አግሮ ኢንደስትሪ ኃላ.የተ.የግ.ማህበር

ኮከብ

ትእግስት አቦማ

ለመኖርያ ቤት

.

ለሚ ኩራ

10

ቦሌ10_1/56/3/13+ 1/36730/250512/03

200

28,166,220

4/9/18

4:00-5:00

2

ዮሀንስ ገዛኀኝ

ቦሌ አራብሳ

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት (ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም 295/23)

.

ለሚ ኩራ

10

AA000061007 3132950223

37.16

2,403,025

4/9/18

5:00-6:00

3

ሁንዴ ዱጋሳ

ፊንፊኔ

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት( ሲሲዲ ጊቢ ውስጥ የሚገኝ)

ሸገር

ለገጣፎ

 

L/X/L/D/3650/00

1098.62

28,715,367

4/9/18

8:00-9:00

4

አማኑኤል ጡዴ

ቢርቢር

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት

ቢርቢር

 

 

INR-83

250

234,400

4/9/18

5:00-6:00

1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (..) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል::

2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 -3 የተጠቀሱት ንብረቶች ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው /ቤት ጊዜያዊ /ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል:: በተራ ቁጥር 4 የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል:: ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል፡፡

3. ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል::ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል::

4. የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል::

5. ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል::

6. ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል::

7. ለተጨማሪ መረጃ::- ኮከብ ቅርንጫፍ 011-667-44-63 ቦሌ አራብሳ ቅርንጫፍ 011-813-20-63፣ፊንፊኔ ቅርንጫፍ 011-557-02-00 ቢርቢር ቅርንጫፍ 046-452-06-78 ወይም የሕግ አገልግሎት 0115-57-00-75/0115570135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል::

8. ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አዋሽ ባንክ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *