የአባ ገዳ ክ/ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት ፍ/ብሔር ችሎት የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ማስታወቂያ አውጥቷል – test3.diretenders.com

የአባ ገዳ ክ/ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት ፍ/ብሔር ችሎት የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ማስታወቂያ አውጥቷል


Addis Zemen (Apr 09, 2026)

የሐራጅ ማስታወቂያ

የፍርድ ባለ መብት ሽፋ ሰይድ

የፍርድ ባለ እዳ ፈድላ ሀብቴ

የአባ ገዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ /ቤት የካርታ ቁጥር 6897/96 21/09/1982 የተሰጠው በፍርድ ባለ መብት ተመዝግቦ ያለው መኖሪያ ቤት በጨረታ መነሻ ብር 7,912,748.66(ሰባት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ አስራ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ አርባ ስምንት 66/100) መሸጥ ስለሚፈለግ ማንኛውም መግዛት የሚፈልግ ሰው የቤቱ የጨረታ መነሻ ዋጋ ከሆነው ውስጥ ¼ (25%) 1,978,187.165 (አንድ ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ሰባ ስምንት ሺህ አንድ መቶ ሰማኒያ ሰባት 1655/100) የሚፈልግ ሰው ባንክ CPO በማስያዝ አቅርቦ መግዛት ይቻላል፡፡ ጨረታው 16/7/2018 . እስከ 16/08/2018 . ድረስ የሚቆይ ሆኖ 17/08/2018 . ከጠዋቱ 330 ሰዓት እስከ 630 ሰዓት ድረስ የሚሸጠው ቤት በሚገኝበት በዳቱ ወረዳ ይካሄዳል፡፡

የአባ ገዳ /ከተማ ወረዳ /ቤት /ብሔር ችሎት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *