ኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የባህርዳር ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ግሪስ የመኪና ቅባት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የባህርዳር ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ግሪስ የመኪና ቅባት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (Apr 13, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-0922-2018-PUR
  • Object of Procurement: ግሪስ የመኪና ቅባት (ባህር ዳር ቅ/ጽ/ቤት)
  • Description: ግሪስ የመኪና ቅባት (ባህር ዳር ቅ/ጽ/ቤት)
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: Apr 13, 2026, 9:00:00 PM
  • Bid Submission Deadline: Apr 14, 2026, 11:03:13 AM
  • Terms and Conditions:
  1. አሸናፊው ድርጅት እቃውን ጉምሩክ ኮሚሽን ባህር ዳር ቅ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 003 ድረስ ማቅረብ አለባቸው።
  2. ዋጋ ሲሰጡ የሰጡበትን ዕቃ አይነት መጥቀስ አለባቸው። እቃው በባለሙያ ሲረጋገጥ እና ህጋዊ ሰነድ/ደረሰኝ ሲያመጡ ገቢ ሆኖ ክፍያ የሚፈጸም ይሆናል።
  3. መስሪያ ቤቱ ያወጣውን ፕሮፎርማ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። አሸናፊው ድርጅት እቃን ካላቀረበ ተጠያቂ ይሆናል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *