Addis Zemen (Apr 12, 2026)
የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ
የጨረታ ማስታወቂያ
1. ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 1001
2. ለሽያጭ የቀረበው ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ብር 35,243,405,000
3 ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት ሚያዚያ 07 ቀን 2018 ዓ.ም
4 የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ
|
የሰነዱ ዓይነት |
የገንዘብ ልክ |
የሚከፈልበት ጊዜ |
|
የ 28 ቀን |
3,524,340,000 |
ግንቦት 05 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 91 ቀን |
7,048,680,000 |
ሐምሌ 08 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 182 ቀን |
14,097,370,000 |
ጥቅምት 04 ቀን 2019 ዓ.ም |
|
የ 364 ቀን |
10,573,020,000 |
ሚያዚያ 06 ቀን 2019 ዓ.ም |
5. የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,000 ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል።
6. ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሠነድ ዓይነት መጫረት ይችላል።
7. የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል።
8. የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ሚያዚያ 07 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት
9. የጨረታ ውጤት ሚያዚያ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ይገለጻል።
10. ከግምጃ ቤት ሰነድ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።
11. ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ ገጽ www.nbe.gov.et ማግኘት ይቻላል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ