ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የስራና ክህሎት ቢሮ ካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ኦዳ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ቀሪ ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የስራና ክህሎት ቢሮ ካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ኦዳ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ቀሪ ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል


Addis Zemen (Apr 13, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

የኦዳዳ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ቀሪ ግንባታ ስራ ጋዜጣ እንድወጣ ሰለመጠየቅ ይሆናል ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰዉ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የስራና ክህሎት ቢሮ ካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ኦዳ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ቀሪ ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

በዚህ መሰረት፡

1. የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ ተጨማሪ እሴት ታክስ / VAT ምዝገባ ሴርትፍከት እና 2018 / ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የምችሉ፡፡

2. ተጫራቾች የግንባታ ስራ BC/GC ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ መልካም ስራ አፈጻፀም ማቅረብ የምችሉ፡

3. ተጫራቾች የ 150,000 ብር /ንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ህጋዊ CPO ማቅረብ አለበት፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መረጃ ሰነድ የማይመለስ 2000 /ሁለት ሺህ ብር/ በመክፈል በቢሯችን //አስ/ ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል

5. ጨረታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21/ሃያ አንድ/ ለተከታታይ ቀን ለተጫራቾች ክፍት ሆኖ ይቆያል።

6. ተጫራቾች የገዙትን የጨረታ ሰነድ ሞልተው ኦርጅናሉንና ሁለቱን ኮፒ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21 / ሃያ አንድ / ለተከታታይ ቀናት ውስጥ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን በቢሯችን ግን/አስ/ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ጥር 07 ማስገባት ይቻላል

7. ጨረታው 2 / ገያ ሁለተኛ / ቀን ከቀኑ 400 ሰዓት ታሸጎ ከቀኑ 430 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል

8. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች ባይገኙም በተባለው ሰዓት ይከፈታል።

9, ጨረታ የምክፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው ስራ ቀን ይከፈታል

10. ቢሮ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፍል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኦዳ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ቀሪ ግንባታ ስራ በአድስ ዘመን ጋዜጣ ግልጽ ጨረታ እንድወጣ እንጠይቃለን።

የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የሥራና ክህሎት ቢሮ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *