ወሎ ዩኒቨርሲቲ የመኪና እቃዎች ፕሮፎርማ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ወሎ ዩኒቨርሲቲ የመኪና እቃዎች ፕሮፎርማ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (Apr 17, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: WU-NCB-G-0157-2018-PUR
  • Object of Procurement: የመኪና እቃዎች ፕሮፎርማ ግዥ (kiot) 2018
  • Description: የመኪና እቃዎች ፕሮፎርማ ግዥ (kiot) 2018
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Wollo University
  • Clarification Request Deadline: Apr 20, 2026, 12:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: Apr 18, 2026, 11:43:23 AM
  • Terms and Conditions: 
  1. ተጫራቶች የሚቀርቡትን እቃ በራሳቸው ትራንስፓርት ወጭ አጓጉዘው ወሎ ዩኒቨርስቲ ኮ/ቻ ካምፓስ ድረስ ማቅረብ አለባቸው።
  2. ተቋሙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።
  3. ተጫራቶች ያሸነፋትን እቃ ሊያስገቡ የሚችሉት በሚመለከተው አካል ጥራቱን ሲረጋገጥ ብቻ ነው።
  4. ተጫራቶች የሚያቀርቡት እቃ በተፈለገው ጥራትና ደረጃ እንዲሁም በእቃው ዝርዝር መግለጫ መሰረት ነው።
  5. እቃው አስቸኳ ከመሆኑ የተነሳ እንዲሁም አገልግሎቱን በቅርበት ከማግኘት አንፃር ተጫራቾች ኮምቦልቻና ደሴ አከባቢ ቢሆን ይመረጣል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *