የማ/ኢ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የ2019 ዓ.ም ቀን መቁጠሪያ የጠረጴዛ ካላንደር፣ የችሎት አጀንዳ እና መደበኛ አጀንዳ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የማ/ኢ/ክ/መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የ2019 ዓ.ም ቀን መቁጠሪያ የጠረጴዛ ካላንደር፣ የችሎት አጀንዳ እና መደበኛ አጀንዳ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል


Addis Zemen (Apr 22, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 03/2018

የማ///መንግሥት ጠቅላይ /ቤት 2018 በጀት ዓመት 2019 . ቀን መቁጠሪያ የጠረጴዛ ካላንደር፣የችሎት አጀንዳ እና መደበኛ አጀንዳ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት፡

1. የዘመኑን ግብር ከፍለው ንግድ ፈቃዳቸውን ያደሱ እና የታደሰውን ንግድ ፈቃዳቸውን ፎቶ ኮፒ በማድርግ ማቅረብ የሚችሉ፣

2. ተወዳደሪዎች ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ሰርተፊኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፣

3. ተጫራቾች 9,000.00 (ዘጠኝ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ CPO ወይም ቢድ ቦንድ ማስያዝ የሚችሉ ሲሆን ቢድ ቦንድ የሚያሲዙት ከሆነ 90 ቀን ያላነሰ ጊዜ ያለው ብቻ ማስያዝ አለባቸው፡፡

4. የተዘጋጀው ጨረታ ዝርዝር ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምር ለተከታተይ 15 ቀናት የማመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ///አስ/ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 22 መግዛት ትችላላችሁ፡፡

5. ከተቋማችን የገዛችሁትን ቴክኒካል ሰነድ በእያንዳንዱ ገፅ የድርጅታችሁን ማህተም በማሳረፍ በድርጅቱ ስራአስኪያጅ ተፈርሞ ኦርጅናልና ኮፒ ሰነድ በሰም በታሸጉ ፖስታዎች አድርጋችሁ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡

6. ፋይናንሻል ኦርጅናልና ኮፒ ፖስታዎች በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

7. የጨረታ ዋጋ እና የጨረታ ሰነድ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከተከፈተበት ጊዜ አንስቶ የሚቆጠር 45 ቀን ያላነሰ መሆን አለበት፣

8. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት 16ኛው የስራ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ዕለት ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዶቹ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጨረታው ይከፈታል፡፡

9. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ጠቅላይ /ቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

10. ስለ ጉዳዩ ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለግዎ በስልክ 046-556 1645 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የማዕ///መንግሥት ጠቅላይ /ቤት

ሀላባ ቁሊቶ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *