ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች ምግብ ቤት ሥራ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች ምግብ ቤት ሥራ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (Apr 25, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: WSU-NCB-G-0164-2018-PUR
  • Object of Procurement: ሎት – 197 ለተማሪዎች ምግብ ቤት ሥራ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎች
  • Description: ሎት – 197 ለተማሪዎች ምግብ ቤት ሥራ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎች
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Wolaita Sodo University
  • Clarification Request Deadline: Apr 27, 2026, 10:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: Apr 26, 2026, 11:41:45 AM
  • Terms and Conditions:
  1. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  2. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 046551-46-15 ወይም 0911771111/0913876005 ተጫራቹ የተጠየቁትን መረጃዎች አንድ ብጎድል ማይነበብና እና ተዛማጂነት የለሌው ከሆነ ከውድድር ወጪ ይደረጋል።
  3. አሸናፊ የሆነው ተጫራች በተጠየቀው መጠናንና ጥራቱን የጠበቀ ዕቃ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ዕቃ ግምጃ ቤት ማስረከብ አለበት።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *