የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በደብረብርሃን ከተማ ሰብአዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የተለያዩ የምግብ ግብዓቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በደብረብርሃን ከተማ ሰብአዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የተለያዩ የምግብ ግብዓቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Apr 29, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በደብረብርሃን ከተማ ሰብአዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ከታች የተጠቀሱትን የምግብ ግብዓቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

  • አንደኛ ደረጃ ጤፍ
  • አንደኛ ደረጃ ስንዴ
  • ባቄላ
  • አተር
  • አልሚ ምግብ /ፋሚክስ/
  • ዘይት ፈሳሽ/

ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ቲን ቁጥር የምዝገባ ምስክር ወረቀት ከዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቆሬ በሚገኘው የልማት ኮሚሽኑ ዋና ቢሮ ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።

ማሳሰቢያ

  • ሁሉም ዋጋዎች ቫትን ያካተተ መሆን አለበት።
  • ተጫራቾች ናሙና ከሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለበለ መረጃ 0913 485 734 / 0911 009 450

አድራሻ ከቆሬ አደባባይ ወደ ዘነበ ወርቅ በሚወስደው መንገድ 400 ሜትር

የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ማት ኮሚሽን


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *