የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አማካሪ ድርጅቶችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አማካሪ ድርጅቶችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል


Addis Zemen (Apr 29, 2026)

አማካሪ ድርጅቶች አወዳድሮ ለማሠራት የወጣ

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ..../ብግጪ / 11 /2018

ተቁ

የጨረታ አይነት እና ቦታው

ደረጃ

የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ (የማይመለስ) በብር

የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀንና ሰዓት

የመዝጊያ ቀን

የመዝጊያ ሰዓት

የመፈቻ ሰዓት

1

የማማከር አገልግሎት ግዥ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከፋ ዞን ደቻ ወረዳ ከአውራዳ ከተማ 42 . ርቀት ላይ በሚገኝ ታማሻሎ የእርሻ ቦታ

ደረጃ 3 እና ከዚያ በላይ አማካሪ መሐንዲሶች እና አርቴከቶች

500.00

ግንቦት 4 ቀን 2018 .

4.00

4.30

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከላይ በሠንጠረዥ ውስጥ በዝርዝር እንድተገለፀው እና ከጨረታ ሰነዱ ጋር በተያያዘው ቴክኒካልና ፋይናንሽያል መስፈርት መሠረት አማካሪ ድርጅቶችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፣

1. ደረጃቸው ከላይ በሠንጠረዥ ውስጥ እንደተገለፀው ሆኖ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ፤ ቲን ቫት EGP የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባችሁ እና ከኮንስትራክሽን ሚኒስተር የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ እንዲሁም ከገቢዎች / ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት ሳሪስ አቦ ፋፋ የምግብ ኢማ አጠገብ የቀድሞው እርሻ መሣሪያዎችና ኒክ አገልግሎት .. ግቢ የኮርፖሬሽኑ ዋና /ቤት ግዥ ክፍል ቀርበው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከላይ በተገለፀው ብር መሰረት በመከፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።

2. ተጫራቾች ለጨረታው በተዘጋጀው ሰነድ ላይ የሚሞሉት የነጠላ ዋጋ ብቻ በግልፅ የሚታይና ስርዝ ድልዝ የሌለበት መሆን ይኖርበታል።

3. ተጫራቾች ለጨረታው ዋስትና (60 ቀናት የሚቆይ) ማስከበሪያ ብር 50 ሺህ በሲ..ወይም በባንክ ጋራንቲ (unconditional) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል። የጨረታ ዋስትናው ለብቻው በአንድ ፖስታ ውስጥ ተደርጎ ከኦርጂናል ቴክኒካል ሰነድ ጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል። የጨረታው ዋጋ 60 ቀናት የጸና ይሆናል።

4. ተጫራቾች ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዞ በቀረበው ዶክመንት መሰረት ቴክኒካል ኦርጂናልና ኮፒ እንዲሁም ፋይናንሽያል በተለያየ ፖስታ በማድረግ ፋይናንሽያል ሰነዱ ዋና እና ኮፒ በመለየት በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

5. ጨረታው የሚዘጋበት እና የሚከፈትበት ቀን እና ሰዓት ከላይ በሠንጠረዥ ውስጥ በተገለፀው መሰረት ሆኖ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮርፖሬሽኑ የመሰብሰቢያ አዳራሽ የቴክኒካል ጨረታ ሰነድ የመክፈቻ ስነሥርዓት ይከናወናል።

6. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ ማብራሪያ፡የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

ስልክ ቁጥር +251 91 198 4467 / +251 91 321 7657

አዲስ አበባ

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *