Addis Zemen (May 01, 2026)
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጰያ ክልል መንግሥት በከፋ ዞን የጊምቦ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት በስሩ ላሉት ጤና ተቋሟት አገ/ት የሚሰጥ የCBC እና ማይክሮስኮፒ ማሽን ህጋዊ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል ፡፡
በዚሁ መሰረት
- በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፊቃድ ያለውና የዘመኑን ግብር የከፈሉና ያሳደሱ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር TIN NO/ ያለው
- የጨረታውን ሰነድ ከጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 14 ቀርቦ መውስድ ይችላሉ
- ጨረታው በተከታታይ 15 ቀን አየር ላይ ውሎ በ16ኛው ቀን ከቀኑ 4፤00 ታሽጎ 4፡30 ሲሆን ይከፈታል ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5,000.00/ አምስት ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም በካሽ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
- የጨረታ አሸናፊ የሆነ ድርጅት ማሸነፉ ከተገለፀበት ቀን ጅምሮ 05 /አምስት/ የስራ ቀናት ውሰጥ ግዥ ፈፃሚ መ/ቤት ጋር ውል በመግባት ማሽኑን አቅርቦ ገንዘብ የመቀበል ግደታ አለበት
- አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበበት ማሽን አጠቃቀም ስልጠና ለጤና ባለሙያዎች የመሰጠት ግደታ አለበት
- ጨረታው የሚታሸግበት ቀን ቅዳሜ ወይም እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት ይሆናል
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
ለበለጠ መረጃ በስልክቁ/0917064078 ይደውሉ
መ/ቤቱ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጰያ ክልል መንግሥት
በከፋ ዞን የጊምቦ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት