የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የሞያሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የንጽህናና የአደጋ መከላከያ ዕቃዎች ግዥመፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የሞያሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የንጽህናና የአደጋ መከላከያ ዕቃዎች ግዥመፈፀም ይፈልጋል


Government (May 07, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-1035-2018-PUR
  • Object of Procurement: LOT 0034 የንጽህናና የአደጋ መከላካያ ዕቃዎች ግዥ ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጉምሩክ ኮሚሽን ሞያሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
  • Description: LOT 0034 የንጽህናና የአደጋ መከላካያ ዕቃዎች ግዥ ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጉምሩክ ኮሚሽን ሞያሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: May 07, 2026, 3:00:00 PM
  • Bid Submission Deadline: May 08, 2026, 9:19:01 AM
  • Terms and Conditions:
  1. ግዥው የሰራተኞች የንጽህናና የአደጋ መከላካያ ዕቃዎች ግዥ ሲሆን በተጠየቀው መስፈርት መሠረት መቅረብ አለበት እንዲሁም ተወዳዳሪዎች ዋጋ የሚሞሉበትን የዕቃ ዓይነት BRAND ለሚጠቀስባቸው ዕቃዎች BRAND የመጥቀስ ግዴታ አለባቸው።
  2. ርክብክብ የሚደረግበት ቦታ ሞያሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ሲሆን እስከ መ/ቤቱ ንብረት ክፍል ገቢ እስከምደረግበት ቦታ ድረስ ያለዉን ሙሉ ወጪ የሚሸፍነዉ አቅራቢ እራሱ ነው።
  3. ተጫረቾች ይህ ጨራታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በተከታታይ 3 የስራ ቀናት ዉስጥ ናሙና የማቅረብ ግዴታ አለባቸው።
  4. በተጠቀሰው ቀናት ውስጥ ናሙና ያላቀረበ ድርጅት ወደ ቀጣይ ፋይናንሽያል ግምገማ አያልፍም።
  5. ተጫረቾች የዕቃዎቹን ናሙና እስከ ሞያሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በማምጣት የማሳያት ግዴታ አለባቸው።
  6. የዕቃዎቹን ናሙና አምጥቶ ያላሳየ ተጫረች ወደ ቀጣይ ፋይናንሽያል ግምገማ አያልፍም።
  7. ቅ/ጽ/ቤቱ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ግዥዉን በከፍልም ሆነ በሙሉ የመስረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *