Reporter (May 10, 2026)
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች ለጨረታ የቀረበዉን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ስጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
- የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት መረከብ ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈስ ጨረታው ተሰርዞ ስጨረታ ማስከበሪያ በሲ.ፒ.ኦ ያስያዘጡ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታ ስተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወዲያዉ ይመስስላቸዋል።
- ተበዳሪው /መያዣ ሰጪው/ በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ:: ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
- የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ስመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል። ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካስ ባንኩ የሚከፍል ሲሆን ስቀሪው የሊዝ ክፍያ ገዢው ከሚመስከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል።
- ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ወይም ማየት ይቻላል።
- በባንኩ የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሠረት መስፈርቱን ለሚያሟላ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢ /አሸናፊ/ ባንኩ ከፊስ ብድር ስሰጥ ይችላል።
- የጨረታው ቦታ አዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክ/ከተማ፣ ለገሀር በሚገኘው የአቢሲንያ ባንከ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት 4ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የጨረታ አዳራሽ ውስጥ ነው::
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115 15 11 53 እና 0115 15 07 11 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የመያዣ ሰጪው ስም |
የንብረቱ አይነት እና አገልግሎት |
የቦታው ስፋት በካ.ሜ |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የጨረታው መነሻ ዋጋ በብር |
ጨረታው የሚካሄድበት ቀን |
የምዝገባ ሰዓት |
የጨረታ ሰዓት |
ጨረታው የወጣዉ |
|
1 |
አቶ አሳዬ ጋሼ |
ተበዳሪዉ |
የንግድ ሕንፃ |
1275 |
29 |
አማራ ክልል አዲስ ቅዳም ከተማ |
14,637,943.17 |
ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም |
8:30-9:30 |
9:30-10:00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|
2 |
ቤቴል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ወ/ሮ እየሩስ ጥላሁን |
የመኖሪያ ቤት |
250 |
አፄቴ/9860/2015 |
አማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ አፄ ቴዎድሮስ ክ/ከተማ |
9,382,283.54 |
ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም |
8:30-9:30 |
9:30-10:00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|
3 |
ቤቴል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ወ/ሮ እየሩስ ጥላሁን |
የመኖሪያ ቤት |
150 |
ህ11/1793/2008 |
አማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ |
4,961,956.52 |
ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም |
4:30-5:30 |
5:30-6:00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|
4 |
ቤቴል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ወ/ሮ ሙሉገበያ አሰራደዉ |
የመኖሪያ ቤት |
494.45 |
የባለቤትነት ምዝገባ ቁ 04/001/3496 እና የይዞታዉ መለያ ቁጥር AM001030602021 |
አማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ |
13,432,116.15 |
ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም |
8:30-9:30 |
9:30-10:00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |