የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፎቶ ኮፒ ማሽን ቀለም ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፎቶ ኮፒ ማሽን ቀለም ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (May 11, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-1050-2018-PUR
  • Object of Procurement: የፎቶ ኮፒ ማሽን ቀለም ግዥ ኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት/2018/
  • Description: የፎቶ ኮፒ ማሽን ቀለም ግዥ ኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት/2018/
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: May 11, 2026, 4:00:00 PM
  • Bid Submission Deadline: May 12, 2026, 9:35:14 AM
  • Terms and Conditions:
  1. የጨረታው አሸናፊዎች ዕቃዎችን ኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  2. አሸናፊው ድርጅት የሚያቀርቡአቸው እቃዎች ኦርጅናል መሆን አለባቸው።
  3. ማንዋል ደረሰኝ የሚያቀርቡ ከሆነ QR Code ያለው ደረሰኝ ማቅረብ አለባቸው።
  4. እቃዎችን ለማቅረብ ውል መግባት የሚችል።
  5. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *