ዳሸን ባንክ አ.ማ. በመገንባት ላይ ያለ ኢንዱስትሪያል መጋዘን በሀራጅ ይሸጣል – test3.diretenders.com

ዳሸን ባንክ አ.ማ. በመገንባት ላይ ያለ ኢንዱስትሪያል መጋዘን በሀራጅ ይሸጣል


Reporter (May 10, 2026)

የመጀመረያ ዙር የሐራጅ ማስታወቂያ

የሐራጅ ቁጥር ባ/ብማ 0017/26

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መስረት የሚከተሉትን የተበዳሪ ቤት ባሉበት ሁኔታ በሀራጅ ይሸጣል::

ተ.ቁ

የተበዳሪ

አበዳሪዉ

ቅርንጫፍ

የአስያዥ

ስም

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የንብረቱ አይነት

ረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታዉ የሚካሄድበት

ከተማ

ረዳ

የካርታ ጥር

የቦታ ስፋት

ቀን

ሰዓት

1

/ ፍሮሚ አደም ኣሳበል

አዳማ ራስ

/ ፍሮሚ አደም አላበል

አዳማ

 

አዱላላ ሃቲ

 

WBIFLGSB/463/F0017/14

 

14430 ካ.ሜ

 

በመገንባት ላይ ያለ ኢንዱስትሪያል መጋዘ

27,098,030.00

 

ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም.

4:00-6:00

ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ክፍያ ማዘዣ (C.P.O) በዳሽን ባንክ ስም በማዘጋጀት በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ::
  2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት መጋዘኑ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል::
  3. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ሌሎች ግብሮችና እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ይከፍላል::
  4. ከፍተኛ ዋጋ ያቀረበው ተጫራች የጨረታዉ አሸናፊ ነዉ የሚባለዉ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ ከባንኩ በፅሁፍ ሲደርሰዉ ብቻ ነዉ::
  5. የጨረታው አሸናፊ ደብዳቤ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ 15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን ጨረታው
  6. ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሀራጅ ሲቀርብ ለሚታየዉ የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል:: በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያሲያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል::
  7.  በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፤ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል::
  8. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል::
  9.  ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል::
  10.  ባንኩ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-70-45-49 ወይም 0111-70 40-38 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

ዳሽን ባንክ ..


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *