ፀደይ ባንክ አ.ማ. የቦታዉ ስፋት 150 ካ.ሜ የሆነ መኖሪያ ቤት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ፀደይ ባንክ አ.ማ. የቦታዉ ስፋት 150 ካ.ሜ የሆነ መኖሪያ ቤት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (May 10, 2026)

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ አ.ማ. ለአርዲ የግንባታ እቃዎች ማምረቻ /የተ/የግል ማኅበር ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዘዉን በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ /ከተማ የሚገኘዉንና በአቶ አንዱዓለም የሽዋስ ዓለሙ የካርታ ቁጥር AA000030901020 የቦታዉ ስፋት 150 መኖሪያ ቤት በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: በመሆኑም ተጫራቾች ረታ ከመቅረባቸዉ በፊት የሚከተሉትን ደምቦች በመገንዘብና ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት ተጫራቾች እንዲጫረቱ ይጋብዛል::

  1. የቤቱ የጨረታ መነሻ ዋጋ ግምት 40,248,433.62 (አርባ ሚሊዮን ሁለት አርባ ስምንት ሺህ አራት መቶ ሰላሳ ሶስት ብር 62 ሳንቲም የሆነ
  2. ተጫራቾች የቤቱን ጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ¼  (በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲ..) በጸደይ ባንክ አ. ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::
  3. የጨረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ የሚረጋገጠዉ ረታዉ ዉጤት በሚመለከተዉ አካል ጸድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠዉ ብቻ ይሆናል:
  4. በጨረታዉ የሚሳተፈዉ በህግ ሰዉነት ያገኘ ከሆነ የድርጅቱ መመስረቻ ጽሁፍ ወይም መተዳደሪያ ደምብ፤ ህጋዊ ሰዉነት ያገኘበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ህጋዊ ዉክልና ማቅረብ አለበት::
  5.  የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 ቀናት ዉስጥ አጠቃሎ መክፈልና በጫረታ ያሸነዉን ንብረት መረከብ ይኖርበታል:: አሸናፊዉ 10 ቀናት ዉስጥ ገንዘቡን ካልከፈለ ጨረታዉ ተሰርዞ ለጨ ማስከበሪያ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል::
  6.  በጨረታዉ ለተሸነፉ ተጫራጮች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም .. ይመለስላቸዋል::
  7. የጨረታ አሸናፊዉ ከሚገዛዉ ንብረት ዋጋ በተጨማሪ ከቤቱ ጋር የተያያዙ ማናቸዉም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፡ ግብር፤ ተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እና ከስም ዝዉዉሩ ጋር የሚገናኙ ማንኛዉንም ወጭዎች ገዢ ይሸፍናል/ ይከፍላል:: ዉዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሆኖ ለቀረዉና የክፍያ ጊዜዉ ላልደረሰ የሊዝ ክፍያ ገዢ ከሚመለከተዉ የመንግስት አካል ጋር እንዲዋዋል ይደረጋል::
  8. ተጫራቾች ቤቱን /ድርጅቱን/ በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ::
  9.  ከፍ ሲል የተጠቀሰዉን ንብረት ለሚገዛና የባንኩን የብድር ፖሊሲና መመሪያ መመዘኛዎች ለሚያሟላ ተጫራች በሚሰጠዉ ከፍተኛ ዋጋ ባንኩ እስከ 30% (ሰላሳ በመቶ) ብድር ሊያመቻች ይችላል::
  10. ጨረታዉ የሚካሄደዉ ሰኔ 1/2018 ከጠዋቱ 3:00 ዓት እስከ ቀኑ 6:00 ሰዓት በአዲስ አበባ ከተማ በልደታ /ከተማ ልዩ ቦታዉ ሰንጋ ተራ በባንኩ ዋና /ቤት 11 ፎቅ ይሆናል
  11. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የጠተበቀ ነዉ:

ለተጨማሪ መረጃ፡ፀደደ ባንክ ዋና /ቤት

በስ. +251918779825 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *