Addis Zemen (May 11, 2026)
የሃራጅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ።
|
ተቁ
|
የተበዳሪው ሰም
|
የንብረት አስያዥ ስም
|
አበዳሪ ቅርንጫፍ
|
ለሐራጅ የቀረበው ንብረት እና ዝርዝር መግለጫ
|
የካርታ ቁጥር
|
የቦታ ስፋት በካሬ
|
የሃራጅ መነሻ ዋጋ
|
ሐራጅ የሚከናወንበት ጊዜ
|
||||
|
ለሐራጅ የቀረበው ንብረት
|
አድራሻ
|
ቀን
|
ሰዓት
|
|||||||||
|
ከተማ
|
ወረዳ/ክ/ከተማ
|
ቀበሌ
|
||||||||||
|
|
ኤግል / የመ/አ/እ/ የተ/የግ/ማ
|
አቶ ወንድወሰን ግችሌ
|
አለም ባንክ ቅርንጫፍ
|
ቤት
|
ሱሉልታ ከተማ
|
ሸገር ከተማ አስተዳደር የሱሉልታ ክ/ከተማ
|
ሱሉልታ ከተማ
|
ካርታ ቁጥር OR033017404038
|
198.63 ካሬ
|
1,300,000 (አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሺህ)
|
ሰኔ 9/ /2018
|
4:00-5:00
|
1. ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ዋና መ/ቤት
2. አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለጨረታ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም::
3.ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ክፍያ ማስያዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል::
4.ቤቱ ያለበትን ሁኔታ ለማየት ከቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አለም ባንክ ቅርንጫፍ አማካኝነት ጽ/ቤት በመቅረብ ከጨረታ በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና የጨረታው ቀን በቦታው በመገኘት መመልከት ይቻላል፡፡
5.በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ቫት፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ አሸናፊው ይሸፍናል::
6.ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለተጨማሪ መረጃ
በስልከ ቁጥሮች 0913 790 965 /መደወል ይችላሉ::
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ.