ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ቤቶችን በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ቤቶችን በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (May 11, 2026)

የሃራጅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ። 

ተቁ

የተበዳሪው ሰም

 

የንብረት አሰያዥ ስም

 

አበደሪ

ቅርንጫፍ

 

ለሐራጅ የቀረበው ንብረት እና ዝርዝር መግለጫ

 

የካርታ

ቁጥር

 

የቦታ

ስፋት

በካሬ

 

የሃራጅ መነሻ ዋጋ

 

ሐራጅ የሚከናወንበት ጊዜ

 

ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ

 

ለሐራጅ

የቀረበው ንብረት

 

አድራሻ

 

ቀን

 

ሰዓት

 

ከተማ

 

ወረዳ//ከተማ

ቀበሌ

 

1

ስታር ብረታ ብረት እና ኢንጅነሪግ ምርቶች

ማህበር

 

አቶ ጉልማ ምልቶት

 

አለታ ወንዶ

 

ቤት

 

አለታወንዶ

 

አለታወንዶ

 

ዴላ

683

926.43

 

2,144,100 (ሁለት ሚሊዩን አንደ መቶ አርባ አራት ሽህ አንድ መቶ ብር)

 

ሰኔ 09/2018

 

4:00-6:00

 

አለታ ወንዶ ቅርንጫፍ

 

2

ስታር ብረታ ብረት እና ኢንጅነሪግ ምርቶች

ማህበር

 

/ አብዮት

ዘለቀ

 

አለታ ወንዶ

 

ቤት

 

ሀዋሳ

 

አዲስ ከተማ

 

ፊላደልፊያ

30034

41.57

2,000,000 ( ሁለት ሚሊዮን ብር)

 

ሰኔ 09/2018

 

4:00-6:00

 

ቪ/ፈ// ፋይናንስ ደበብ

አከባቢ ማስተባበሪያ /ቤት

 

1. አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለጨረታ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም::

2. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ከፍያ ማስያዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል::

3. ቤቱ ያለበትን ሁኔታ ለማየት ከቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ሀዋሳ ቅርንጫፍ አማካኝነት ጽ/ቤት በመቅረብ ከጨረታ በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና የጨረታው ቀን በቦታው በመገኘት መመልከት ይቻላል፡፡

4.በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ቫት፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ አሸናፊው ይሸፍናል::

5.ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥሮች 0916 05 11 42 /0926 549 466 መደወል ይችላሉ::
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ.


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *