የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ የተለያዩ መለዋወጫዎች ግብአቶች በብሔራዊ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ የተለያዩ መለዋወጫዎች ግብአቶች በብሔራዊ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (May 13, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

MSF/LP/05/2026

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች በጥቅል የተዘረዘሩትን መለዋወጫዎች ግብአቶች በብሔራዊ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

  • ጥቅል አንድ፡– Toyota, lveco Truck, and YTO Spare Parts
  • ጥቅል ሁለት Bearing, Tip Top, Chain እና Electrode ናሙና ያስፈልጋል
  • ጥቅል ሶስት፡– General use (ለገራጅ ጠቅላላ አገልግሎት የሚያስፈልጉ)
  • ጥቅል አራት፡– Tyer & Tube

በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን እንዲወዳደሩ ይጋብዛል።

1. ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን የሀገር ውስጥ ገቢ ግብር አጠናቀው የከፈሉና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል።

2. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች ለእያንዳንዱ ጥቅስ የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመከፈል ዘወትር በሥራ ሠዓት ሜከሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ህንፃ ግዥ ቡድን 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 215 የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ገዝተው በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።

3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሲገዙ የንግድ ፈቃድ ይዘው መቅረብ ይኖርባቹሃል

4. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሠነድ ጋር የታደሰ የንግድ ፈቃድ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሠርተፍኬት እና ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ ጥቅል ብር ብር 150,000 (አንድ መቶ ሀምሳ ሺህ) በሲ../C.PO/ ወይም የባንከ ዋስትና /Bid bond guarantee/ በሲ.. ማቅረብ አለባቸው።

5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በራሳቸው የዋጋ ማቅረቢያ (Proforma invoice) ሳይ በማዘጋጀት በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ... ግንቦት 24 ቀን 2018 . እስከ ጧቱ 400 ሠዓት ድረስ ሜክሲኮ ፊሊፕስ ሕንጻ ቢሮ ቁጥር 119 ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

6. ጨረታው በዕለቱ ግንቦት 24 ቀን 2018 . ከጧቱ 430 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር 119 ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል

7. ፋብሪካው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስልክ ቁጥር፡– 011 550 5607, 011 550 5633 ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊኘስ ሕንፃ አዲስ አበባ

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *