ኢረር የገ/ህ/ሥ/ዩኒየን አዳዲስ የቢሮ እቃዎች፣ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የደንብ ልብስ፤ የጽዳት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ኢረር የገ/ህ/ሥ/ዩኒየን አዳዲስ የቢሮ እቃዎች፣ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የደንብ ልብስ፤ የጽዳት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (May 29, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

አዳዲስ የቢሮ እቃዎች የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የደንብ ልብስ፤ የጽዳት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በመስኩ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘሙነን ግብር የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ አቅራቢዎች መወዳደር ይችላሉ፡፡

1. የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 የሥራ ቀናት ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000000769553 ብር 600 /ስድስት መቶ/ በመክፈል ከኤረር የገበሬዎች .የተወሰነ የህብረት ሥራ ዩኒየን /ቤት ቢሮ ቁጥር 7 ደረሰኝ መውሰድ ይችላሉ፡፡

2. የጨረታ ሰነዱን Technical& Financial ኦርጅናልና ኮፒውን በጥንቃቄ በመሙላት 15ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ በታሸገ ኢንቨሎፕ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው በዚሁ ቀን 815 ሰዓት ሆኖ ነገር ግን ቀኑ የበአል ቀን ወይም የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዩኒየኑ ስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የጠቅላላ ዋጋውን 5% በሲፖኦ ብቻ ማስያዝ አለበት፡፡

4. ዩኒዩኑ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የሰመረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ኢረር የገ///ዩኒየን