የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2019 የበጀት ዓመት Fire Extinguisher/የእሳት ማጥፊያ፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች እና የውሃ/የቧንቧ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2019 የበጀት ዓመት Fire Extinguisher/የእሳት ማጥፊያ፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች እና የውሃ/የቧንቧ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Jun 28, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2019 የበጀት ዓመት ፡-

  1. Fire Extinguisher/የእሳት ማጥፊያ ለአንደኛ ጊዜ ለማስሞላት በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል።
  2. የኤሌክትሪክ እቃዎች ለአንደኛ ጊዜ ለመግዛት
  3. የውሃ/የቧንቧ እቃዎች ለአንደኛ ጊዜ ለመግዛት

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላለችሁ።

  • 2018 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ እንዲሁም የዘመኑን የመንግሰት ግብር የከፈለ
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል።
  • በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ፅ/ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦሪጅናል ለየ ብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው 
  • ስርዝ ድልዝ ያለው : የማይታይ የጨረታ ሰነድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይት የለውም።
  • ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ማሲያዝ የሚችል
  • ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ክፍል ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንደንዱ ተራ ቁጥር 1 200/ሁለት መቶ ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው ተራ ቁጥር 2 እና 3 500/አምስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው።
  • የ“Fire Extinguisher/የእሳት ማጥፊያ ጨረታው የሚከፈተው በ02/11/2018 ከቀኑ 9፡30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  • የኤሌክትሪክ እቃዎች ጨረታው የሚከፈተው በ 02/11/2018 ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  • የውሃ/የቧንቧ እቃዎች ጨረታው የሚከፈተው በ03/11/2018 ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  • ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት፡
  • ጨረታው ማስከበሪያ
  • Fire Extinguisher/የእሳት ማጥፊያ 20,000 (ሃያ ሺህ ) ብር
  • የኤሌክትሪክ እቃዎችእና የውሃ/የቧንቧ እቃዎች’ 50,000 (ሃምሳ ሺህ) በ CBE, CBO, እና በSinqe ባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት።
  • መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው።
  • ለተጨማሪመረጃ በስልክ ቁጥር 022 812 3956 ደውለው መረዳት ይችላሉ

አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *