Reporter (Jun 28, 2026)
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅማ ዲስትሪክት በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
ተበዳሪ |
ዋስትና ሰጪ |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የንብረቱ አይነት |
የንብረቱ አደራሻ |
ካርታ ቁጥር |
የይዞታ ስፋት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
የጨረታዉ ቀን እና ሰዓት |
የጨረታ ቦታ |
|
|
ብር |
ሳን |
||||||||||
|
1 |
አላምረው ከበደ ግዛው |
አላምረው ከበደ ግዛው |
አል–በሪካ– ቅርንጫፍ |
የመኖሪያ ቤት
|
ጅማ ከተማ፣ ጊንጆ ቀበሌ |
OR004082809010 RegNo. 23071557 |
206.91 ካ.ሜ
|
4,080,002
|
70 |
ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3_4 ሰዓት |
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅማ ዲስትሪክት |
|
2 |
አሚን አባፊጣ |
ዘሐራ አባተማም |
አዌቱ ቅርንጫፍ |
የመኖሪያ ቤት |
ጅማ ከተማ፣ መንቲና ቀበሌ |
5462/2014
|
500 ካ.ሜ
|
5,130,569
|
50
|
ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4-5 ሰዓት |
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅማ ዲስትሪክት |
|
3 |
መሀመድሳሊ ሱልጣን |
መሀመድሳሊ ሱልጣን |
አል–በሪካ– ቅርንጫፍ |
የመኖሪያ ቤት |
ጅማ ከተማ፣ በቾቦሬ ቀበሌ |
OR004111903013 RegNo. 23081958
|
200.72 ካሜ
|
6,007,671
|
34 |
ሐምሌ 23 ቀን2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 5-6 ሰዓት |
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅማ ዲስትሪክት |
ማሳሰቢያ
1. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ቦታይካሄዳል::
2. ማንኛዉም ተጫራች የንብረቱን ግምት 1/4 ብር ጨረታው ከመጀመሩ በፊት ማስያዝ ወይም በጨረታ ማስረከቢያ ክፍያ ማዘዣ (CPO) በማሰራት በጨረታዉ እለት ይዘዉ መቅረብ ይኖርበታል ፡ በመሆኑም የጨረታውን መነሻ / የንብረቱን ግምት/ ‘ ያላስያዘ ተጫራች የጨረታው ተሳታፊ አይሆንም::
3. ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ያስያዘው ገንዘብ ጨረታውን ባሸነፈበት ዋጋ ላይ ታሳቢ ይደረግለታል::
4. ማንኛውም ንብረቱን ተጫርቶ መግዛት የሚፈልግ ግለሰብ በስራ ሰዓት ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ተገኝቶ ንብረቱን መጎብኘት ይችላል::
5. ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ከጨረታው ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ ያሸነፈበትን ዋጋ ሙሉ በሙሉ አጠናቆ መክፈል አለበት::
6. የጨረታዉ አሸናፊ በ15 ቀን ውስጥ ያሸነፈበትን ዋጋ ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም::
7. ጨረታውን ያላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያው ይመለስላቸዋል::
8. የመሬት እና የቦታ ግብር እስከ 2015 ዓ ም ድረስ ተከፍሏል::
9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው::
10. የስም ዝውውር ክፍያዎችን እና ማናቸውንም ለመንግስት መከፈል ያለበትን ቀሪ ግብር በሙሉ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል::
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0471112754 በመደወል ወይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅማ ዲስትሪክት በአካል በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል::