Ethiopian Customs Commission፡ Procurement of Construction Materials – test3.diretenders.com

Ethiopian Customs Commission፡ Procurement of Construction Materials


Government (Jun 29, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-1388-2018-PUR
  • Object of Procurement: Procurement of Construction Materials
  • Description: Procurement of Construction Materials
  • Award Type: Item-based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: Jun 29, 2026, 12:00:00 PM
  • Bid Submission Deadline: Jun 30, 2026, 12:00:00 PM
  • Terms and Conditions:
  1. ተወዳደሪው ድርጅት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ባህርዳር ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ድረስ ናሙና በአካል ማቅረብ አለበት።
  2. አሸናፊው ድርጅት እቃዉን ጉምሩክ ኮሚሽን ባህር ዳር ቅ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 003 ድረስ ማቅረብ አለባቸው።
  3. እቃው በባለሙያ ሲረጋገጥ እና ህጋዊ ሰነድ/ደረሰኝ ሲያመጡ ገቢ ሆኖ ክፍያ የሚፈጸም ይሆናል።
  4. መስሪያ ቤቱ ያወጣዉን ፕሮፎርማ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  5. አድራሻ ባህር ዳር አባይ ማዶ ቀበሌ 11 ዘመን ኮንስትራክሽን ጎን ነን።
  6. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈበትን ናሙና ባህርዳር ጉምሩክ ኮሚሽን ቅ/ፅ/ቤት ድረስ ማቅረብ ግዴታ አለበት።
  7. አሸናፊው ድርጅት ያመጣው ናሙና በመስሪያ ቤታችን ቴክኒክ ኮሚቴ ተቀባይነት ካገኜ እና አቅርብ ተብሎ እንደተገለፀለት በተከታታይ 3 ቀናት ውስጥ ባሸነፈበት ናሙና መሰረት ዕቃውን በመስሪያ ቤታችን ንብረት አስተዳደር አምጥቶ ገቢ ማድረግ አለበት።
  8. ማሳሰቢያ፡- በፕሮፎርማው ተወዳድሮ አሸናፊ ከሆነ በኋላ እቃውን ባህርዳር ገምሩክ ኮሚሽን ቅ/ፅ/ቤት ድረስ ማቅረብ ግዴታ አለበት።
  9. ይሄንን ማድረግ ካልቻለ መወዳደር የለበትም ይሄንን እያወቀ እንዳላወቀ አይቶ ከሞላ በኋላ አቅርብ ሲባል አላቀርብም ያለ ድርጅት ተከታትለን ለመንግስት ግዥ አገልግሎት የምናቀርብ እና የምናስቀጣው መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን። 0583207051

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *