በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአክሲዮን ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል – test3.diretenders.com

በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአክሲዮን ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል


Addis Zemen (Jun 30, 2026)

2 የጨረታ ማስታወቂያ

በፍ/ባለመብት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በፍ/ባለዕዳ እነወ/ ሐወኒ አሸናፊ 2 ሰዎች መካከል ያለውን የአፈጻጸም ክስ ክርክር አስመልክቶ፡አዋሽ 1 እና 2 ደረጃ /ቤት .የተ.የግል ማህበር 3,808(ሶስት ሺህ ስምንት መቶ ስምንት) ለሆነ አክሲዮን እና የአንዱ አክሲዮን ዋጋ ብር 1000 (አንድ ሺህ) ከሆነ ውስጥ የፍርድ ባለእዳ የአክሲዮን ድርሻ በጥቅሉ 3,758(ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ሃምሳ ስምንት) አክሲዮን የጠቅላላ አክሲዮን ዋጋ ብር 3,758,000(ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሃምሳ ስምንት ሺህ) ሆኖ መግዛት የሚፈልግ አካል የመነሻውን ግምት ሃያ አምስት ብር 25% ሲፒኦ በማስያዝ ማህበሩ በሚገኝበት ቦታ ቀርበው ግልጽ በሆነ የጨረታ መነሻ ዋጋ በቀን 25/11/2018 ከጠዋቱ 300 ሰአት እስከ 630 ማህበሩ በሚገኝበት ቦታ የጨረታ ኮሚቴ መግዛት የሚፈልጉትን ሰዎች አወዳድሮ የሚሸጥ መሆኑን እየገለጽን፤ መግዛት የምትፈልጉ ቀርባችሁ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

1. የጨረታው ማስታወቂያ አየር ላይ የሚቆየው ለተከታታይ 30 ቀናት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እና በኦሮሚያ ከለቻ ጋዜጣ፣ በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግቢ ማስታወቂያ በሚለጠፍበት ቦታ እና በአዳማ ከተማ አስተዳደር ፊት ለፊት ተለጥፎ የሚቆይ ይሆናል።

2. መግዛት የሚፈልግ ሰው/ድርጅት/ ግምት ዋጋ ብር 3,758.000 (ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሀምሳ ስምንት ሺህ) የጨረታ መነሻ በሲፒኦ 25% አስይዞ መቅረብ አለበት።

በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ጉዳይ ችሎት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *