ብርሃን ባንክ አ.ማ. ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ጃኬት ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ብርሃን ባንክ አ.ማ. ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ጃኬት ለመግዛት ይፈልጋል


Reporter (Jun 28, 2026)

በድጋሚ የወጣ የጃኬት ግዥ ጨረታ

አገር አቀፍ የግልጽ ጨረታ

የጨረታ ቁጥር //ግጨ/ደል/20256/27/02

  1. ብርሃን ባንክ 2018 በጀት ዓመት ለሰራተኛች አገልግሎት የሚውል ጃኬት ግዥ ለማከናወን በዘርፉ የተሰማሩ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
  2. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የብር 100,000.00 (ብር አንድ መቶ ) የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ ማዘዣ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bank Guarantee) መልክ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች ለዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የተጨማሪ  እሴት ታክስ ከፋይ የምስክር ወረቀት እና የታክስን ከፋይነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው።
  4. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 345.00 (ብር ሦስት መቶ አርባ አምስት) በማንኛውም የብርሃን ባንክ አማ ቅርንጫፍ ክፍያ ፈጽመው ደረሰኙን በማቅረብ ከባንኩ ዋና /ቤት ከሚገኝበት ቦሌ ድልድይ ወመሳድኮ ህንጻ 2 ፎቅ ከሰፕላይ ቼን እና ውል አስተዳደር መምሪያ ቢሮ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ።
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ህጋዊ ሰነዶችና የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ሰነድ በአንድ ፖስታ እና የዋጋ ሰነድ በሁለተኛ ፖስታ በዋና እና በኮፒ ማቅረብ ሲኖርባቸው ለሚሳተፉበት ጃኬት ናሙና ማቅረብ ግዴታ አለባቸው።
  6. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን እስከ ሀምሌ 7 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ በባንኩ ዋና /ቤት በሚገኝው ቦሌ ድልድይ ወመሳኮድ ህንጻ 2 ፎቅ ከሰፕላይ ቼን እና ውል አስተዳደር መምሪያ ቢሮ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  7. ጨረታው ሀምሌ 7 ቀን 2018 . ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተገለጸው ቢሮ ይከፈታል።
  8. ባንኩ የተሻለ ዘዴ ካገኝ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።

ብርሃን ባንክ .ማ.

ከሰፕላይ ቼን እና ውል አስተዳደር መምሪያ

ስልክ ቁጥር 011 663 2097/ 011 650 7422


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *