ደብረ ብርሃን ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የቦታ ስፋቱ 180 ካሬ ሜትር የሆነ ቤት መሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ደብረ ብርሃን ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የቦታ ስፋቱ 180 ካሬ ሜትር የሆነ ቤት መሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (Jun 30, 2026)

ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ዘነበ ጉበሩ እና በአፈ ተከሣሾች 1ኛ ገዛኸኝ ተፈራ 2ኛ ብዙአየሁ አለማየሁ መካከል ስላለው አፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ 2ኛ አፈ ተከሣሽ አቶ ብዙአየሁ አለማየሁ መርጊያ የዋሉ ንብረት የሆነ እና በስሙ የተመዘገበ በደ/ብርሃን ከተማ ቀበሌ 04 የሚገኝ የካርታ ቁጥር 0139 የሆነ አዋሳኝ ከምስራቅ ቦታ ቁጥር 77፣ ከምዕራብ ቦታ ቁጥር 73፣ ከሰሜን ቦታ ቁጥር 74፣ ከደቡብ መንገድ የሚዋስነው የቦታ ስፋቱ 180 ካሬ ሜትር የሆነ ቤት መነሻ ዋጋ ግምቱ ብር 2,314,58.17 ሁለት ሚሊዮን ሶስት መቶ አስራ አራት ሺህ አምስት መቶ ሰማኒያ ሁለት ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም/ ከሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ30 ቀን ያህል በአየር ላይ ውሎ በ3ኛ ቀኑ በሀምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ በሀራጅ የሚሸጥ መሆኑን የደ/ከ/ወ/ፍ/ቤት አዟል

ደብረ ብርሃን ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *