የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት መኖሪያ ቤት መሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት መኖሪያ ቤት መሸጥ ይፈልጋል


Be'kur (Jun 29, 2026)

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ዘንገና የገ/ቁ/ብ/ህ/ስ/ማህበር ኃ/የተወሰነ እና በአፈ/ተከሣሽ አቶ በጋሻው ቢተው መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ በምሥራቅ ወ/ሮ አዳነች ሰውነት፣ በምዕራብ እና በደቡብ መንገድ፣ እንዲሁም በሰሜን አብየ የሚያዋስነው በአቶ ቢተው ይሁን ስም ተመዝግቦ የሚገኘው መኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 2,130,000 (ሁለት ሚሊዮን አንድ መቶ ሰላሳ ሽህ ብር) በማድረግ ጨረታውን ከሰኔ 22/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም ድረስ በጋዜጣ ለ30 ተከታታይ ቀናት በማዋል ጨረታው ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 5፡00 ስለሚሸት መጫረት ይችላሉ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ሰትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1⁄4 (ሲፒኦ) ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡

የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *