Ethiopian Customs Commission፡ Procurement of Printing and Publishing Services – test3.diretenders.com

Ethiopian Customs Commission፡ Procurement of Printing and Publishing Services


Government (Jul 10, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-1413-2018-PUR
  • Object of Procurement: Procurement of Printing and Publishing Services
  • Description: Procurement of Printing and Publishing Services
  • Award Type: Item-based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: Jul 13, 2026, 12:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: Jul 13, 2026, 8:30:00 AM
  • Terms and Conditions: 
  1. ኮሚሽኑ ግዥውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  2. ቲተር (Automatic titer 3913) የስም እና የማዕረግ ቲተር
  3. አውቶማቲክ ቲተር መጠኑ/Size/ 3913
  4. የስም እና የማዕረግ ቲተር በአማርኛ ወይም በእንግሊዘኛ ባለአርማ የፕሪንተር ወረቀት (Heading paper)
  5. ከላይ በስተ ቀኝ እና በስተ ግራ የፌዴራል እና የኮሚሽኑ አርማ /ሎጎ/ያለው
  6. በአማርኛ እና እንግሊዘኛ ጽሁፍ፣ ቀን እና ቁጥር መስጫ
  7. ስልክ፣ እሜል፣ዌብሳይት፣ፖስታ ሳጥን ቁጥር እና አድራሻ የያዘ /ያለው/ 
  8. ማሳሰቢያ ተጫራቾች ባለ አርማ የፒሪንተር ወረቀት የኮሚሽኑን ናሙና ማየት አለባቸው ናሙና ሳያይ የተወዳደረ ተጫራች በኮሚሽኑ ናሙና መሰረት ለማቅረብ ተስማምቷል /ግዴታ ገብቷል/።
  9. አሸናፍው ድርጅት ሙሉውን ህትመት ከማተሙ በፊት በኮሚሽኑ ናሙና መሰረት አንድ ናሙና ሰርቶ ማሳየት ግዴታ አለበት ስለትክክለኝነቱ ማረጋገጫ ሲሰጠው ሙሉውን የሚያትም ይሆናል።
  10. አሸናፊው ድርጅት ጉምሩክ ኮሚሽን እቃ ግምጃ ቤት ድረስ ማቅረብ ግዴታ አለበት።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *