ብርሃን ባንክ አ.ማ. መኖሪያ ቤት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ብርሃን ባንክ አ.ማ. መኖሪያ ቤት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (Jul 19, 2026)

ብርሃን ባንክ .

BERHAN BANK S.C

የሐራጅ ማስታወቂያ

ብርሃን ባንክ .ማ. ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

  1. ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል::
  2. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4  (አንድ አራተኛ) (ሲፒኦ) በብርሃን ባንክ አማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ::
  3.  የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን እንዳሸነፈ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ አለበት:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል::
  4. የመኖሪያ፣ ንግድ እና መጋዘን ቤቶቹ ጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል::
  5.  የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል::
  6.  መያዣ ሰጪዎች ሐራጁ በሚከናወንበት ቦታ ቀንና ሰዓት መገኘት ይችላሉ:: ባይገኙ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል::
  7.  በባንኩ ብድር መምሪያ መስፈርት መሰረት እና በተሰጠው ጊዜ ውስጥ የሚፈለግበትን ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ በከፊል ብድር ሊያመቻች ይችላል::
  8. ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል::
  9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው::

መኖሪያ ቤቶች

ተ.ቁ

የተበዳሪዉ ስም

የመያዣ ሰጭዉ

ስም

መኖሪያ/ የንግድ ቤት

የሚገኝበት አድራሻ

የቦታው ስፋት

በካሬ ሜትር

 

የንብረቱ

አገልግሎት

 

የባለቤትነት ማረጋገጫ

ካርታ ቁጥር

የጨረታ መነሻ

ዋጋ

ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና

ሰዓት፤

1

ገመቹ ወዳጆ

ገመቹ ወዳጆ

ነቀምት ከተማ 02

281 .

 

መኖሪያ ቤት

OR008040318026

2,400,000.00

 

ነሐሴ 12 ቀን 2018 .

ከጠዋቱ 400-530

2

ገመቹ ወዳጆ

አበራሽ ረፊሳ

ነቀምት ከተማ 03 ቀበሌ

484.75 .

 

መኖሪያ ቤት

OR008022006007

 

2,500,000.00

 

ነሐሴ 12 ቀን 2018 . ከቀኑ

8:00-9:30

3

ሙሉጌታ አሰጌ

 

ማስተዋል ወርቁ

 

ፍኖተ ሠላም ከተማ 02 ቀበሌ

195.5 .

 

መኖሪያ ቤት

9/101/2012

 

2,200,000.00

 

ነሐሴ 13 ቀን 2018 .

ከጠዋቱ 400-530

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 011-6506900 እና 011-6506276 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::

ብርሃን ባንክ .ማ.


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *