Yedebub Nigat (Jul 25, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
ለሸበዲኖ ወረዳው ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ሸበዲኖ ወረዳ አስተዳደር አጥር ግቢ ዙሪያ በብሎኬት እና በፌሮ ለመገንባት በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
በዚህ መሰረት መጫረት የሚችሉት፡-
- በዘርፉ ህጋዊ የሥራ ፈቃድ ያላቸው
- ደረጃ 5 የስራ ፈቃድ ያላቸው
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ የቲን ና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የአቅራቢነት ምስክ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
- በስራ ሂደቱ ማንኛውም ማስጠንቀቂያ ያልተሰጣቸው
- የጨረታ ማስከበሪያ ከምያቀ 20000(ሃያ ሺህ /በካሽ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማስያዝ የሚችሉ
- የማይመለስ ብር 200(ሁለት መቶ ብር ) ማቴሪያል ዝርዝር ሁኔታዎችን የሚገልጽ ሰነድ ከገቢዎች ጽ/ቤት መግዛት የሚችል።
- ስለዚህ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ ለ10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ የእያንዳንዱን ዝርዝር ዋጋ በመግለጽ በፖስታ አሽገው ዘወትር በስራ ሰዓ ሸ/ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግ/ክ/ን/አስተዳደር የሥራ ሂደት ክፍል በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማኖር ይችላሉ
- ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ11ኛው ቀን ሲሆን የፖስታ ሳጥኑ በ5፡00 ሰዓት ታሽጎ 5፡30 ሰዓት ይከፈታል
- ዕለቱ የበዓል ቀን ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በተመሳሳይ ሰዓት በቀጣይ ስራ ቀን ይከፈታል።
- ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ በጨረታው አይገደድም
የጽ/ቤቱ ስልክ 046 226 0284/0916 156 117
ለሸበዲኖ ወረዳው ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት