Reporter (Aug 09, 2026)
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
የእናት ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና ከዚህ በታች በሠንጠረዡ የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት በሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
|
ተቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ለጨረታው የቀረበው ንብረት |
የንብረቱ የሚገኝበት ቦታ እና ስፋት |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ |
ሐራጁየሚከናወንበት ቀንእና ሰአት |
||||
|
ከተማ |
ቀበሌ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት |
ቀን |
ሰዓት |
||||||
|
1 |
አቶ አዲሱ ጋሹ |
አቶ አዲሱ ጋሹ |
እንጂባራ
|
ወፍጮ ቤት |
ቲሊሊ
|
01 |
12122/2012
|
200 ካ.ሜ |
2,031,240.20
|
መስከረም 12 ቀን 2019 ዓ.ም. |
ጠዋት 3፡00-4:15 |
|
2 |
አቶ አዲሱ ጋሹ |
አቶ አዲሱ ጋሹ |
እንጂባራ
|
መኖሪያ ቤት |
ቲሊሊ
|
01 |
8787/2008
|
200 ካ.ሜ |
2,030,301.41
|
መስከረም 12 ቀን 2019 ዓ.ም. |
ጠዋት 4፡30-5:45 |
የሐራጅ ደንቦች
- ተጫራቾች የሐራጅን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ።
- የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መነሻ ሰዓት አስራ አምስት ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በሐራጁ የመጨረሻ አስራ አምስት ደቂቃዎች የተጫራቾች ምዝገባ አይካሄድም።
- አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበት ቀሪ ገንዘብ የጨረታው አሸናፊ መሆኑ ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መከፈል አለበት:: ባይከፍል ግን ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰራዛል።
- ሐራጁ ከላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ንብረቶቹ ባለበት ይካሄዳል።
- በሐራጅ ላይ መገኝት የሚችሉት ተጫራቾች ተበዳሪ እና ንብረት አስያዦች ወይም ሕጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው።
- በተራ ቁጥር 1 ላይ የተጠቀሰው ወፍጮ ቤትን በተመለከተ የንግድ ቤት ስለሆነ ለመንግስት የሚከፈለወን 15% ተ.እ.ታክስ ገዥው (አሸናፊው) ለመንግስት ይከፍላል።
- የሐራጅ አሸናፊው ባሸነፈበት ዋጋ ላይ ለመንግስት የሚከፈለውን ታክስ፣ በህግ የተወሰኑ ክፍያዎችን የስም ማዛወሪያን ጨምሮ ገዢው / አሸናፊው ይከፍላሉ።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለሐራጅ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ጋር ቀጠሮ በመያዝ መጎብኘት ይችላሉ።
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115586568/ 0115-523472 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።