በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ የጽ/መሳሪያና ሌሎች አላቂ ዕቃዎች፣ የጽዳት ዕቃዎችና የቢሮ ውስጥ ቁሳቁሶችን /ፈርኒቸሮችን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ የጽ/መሳሪያና ሌሎች አላቂ ዕቃዎች፣ የጽዳት ዕቃዎችና የቢሮ ውስጥ ቁሳቁሶችን /ፈርኒቸሮችን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Aug 12, 2026)

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ጨረታ ቁጥር ሽካ 001/ 2019

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት በዞኑ ማዕከል ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገ/ት የሚውል የተለያዩ የጽ/መሳሪያና ሌሎች አላቂ ዕቃዎች፤ የጽዳት ዕቃዎችና የቢሮ ውስጥ ቁሳቁሶችን /ፈርኒቸሮችን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። 

በዚሁ መሠረት :

  • ሎት 01 ጽ/መሣሪያና ሌሎች አላቂ ዕቃዎች
  • ሎት 02 ጽዳት ዕቃዎች
  • ሎት 03 የቢሮ ውስጥ ቁሳቁስ/ፈርኒቸሮችን/ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾችን ይጋብዛል።

 በዚህ መሠረት፡

  • በመስኩ ቀጥታ ግንኙነትና አግባብነት ያለው የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ አለበት።
  • በመንግስት ግዥ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢነት ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለበት።
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያሳይ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለበት።
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በሎት 01 እና 03 ብር 10,000.00 /አስር ሺህ/ ሆኖ ሎት 2 ላይ ለተጠቀሰው ብር 5000.00/አምስት ሺህ/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም በጥሬ ማስያዝ አለባቸው።
  • ተጫራቾች የጨረታ ማወዳደሪያ ሰነድ የማይመለስ ለእያንዳንዱ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የግ/ን/አስ/ር ዳይት ቢሮ ገንዘቡን በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መወሰድ ይችላሉ።
  • ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ኦርጅናል እና ኮፒ በመለየት ፊርማና የድርጅቱን ማህተም ማሳረፍ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ለዚሁ ጨረታ አገ/ት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
  • ጨረታው በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ላይ ታሽጎ ከረፋዱ 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል ።
  • 16ኛ ቀን የመንግስት ስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የመንግስት ስራ ቀን ጨረታው ይከፈታል።
  • የጨረታ አሸናፊ የሆነው አቅራቢ ዕቃዎችን አጓጉዞ በራሱ ወጪ የዞኑ ዋና ከተማ ቴፒ በሚገኘው የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ማቅረብ አለበት።
  • ተጫራቾች የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 10% ማስያዝ አለባቸው።
  • መምሪያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ : 047 556 2232 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
በደ/ም/ኢ/ሕ/ክ/መንግስት የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *