የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ሙሉ ለሙሉ ክፍያቸው የተጠናቀቀ 4 (አራት) ኮንደሚኒየም ሱቆች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ሙሉ ለሙሉ ክፍያቸው የተጠናቀቀ 4 (አራት) ኮንደሚኒየም ሱቆች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (Aug 12, 2026)

ለሦስተኛ ጊዜ የወጣ የኮንዶምንየም የንግድ ሱቅ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ሙሉ ለሙሉ ክፍያቸው የተጠናቀቀ 4 (አራት) ኮንደሚኒየም ሱቆ ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ስለዚህ ማንኛውም ተጫራች

  • የኮንደሚኒየም ሱቆቹ

1. ቦሌ ክፍለ ከተማ ቦሌ ሀያት ሳይት ህንፃ ቁጥር 32 የቤት ቁጥር B32/03 የሚገኘውን ስፋቱ 38.80 ካሬ ሜትር የጋር መኖሪያ ኮንደሚኒየም ንግድ ሱቅ

2. በየካ ክፍለ ከተማ የካ ቱሪስት ሳይት ህንፃ ቁጥር B8 የቤት ቁጥር B8/04 የሚገኘወን ስፋቱ 39.87 ካሬ ሜትር የጋር መኖሪያ ኮንደሚኒየም ንግድ ሱቅ

3. ጎፋ መብራት ሀይል ሳይት የሚገኘውን ህንፃ ቁጥር B91 የሚገኘውን ስፋቱ 36.77 ካሬ ሜትር የቤት ቁጥር B91/02 የጋራ መኖሪያ ኮንደሚኒየም ንግድ ሱቅ

4. //ላፍቶ ክፍለ ከተማ ለቡ ሳይት የሚገኘውን ህንፃ ቁጥር B2 ስፋቱ 39.17 ካሬ ሜትር የቤት ቁጥር 2/04 የጋራ መኖሪያ ኮንደሚኒየም ንግድ ሱቅ ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ ጨረታ ስዓት ድረስ የንግድ ሱቆቹ በሚገኙበት ሳይት ማየት ይቻላል።

  • የጨረታ ማስከበሪያ/ ቢድ ቦንድ/ ለኮንደሚኒየም ሱቆች ከተ.. በፊት የሚገዛበትን ዋጋ 10% ከጨረታው መዝጊያ ሰዓት በፊት በጥሬ ገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ወይም በሲፒኦ ገቢ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል።
  • የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 1,000.00 /አንድ ሺህ ብር/ በመክፈል ከድርጅቱ ማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 በመቅረብ መግዛት ይቻላል።
  • የዋጋ ማቅረቢያና ሌሎች መረጃዎች የያዘውን የጨረታ ሰነድ በታሸገ ኢንቨሎኘ ከጨረታ መዝጊያ ስዓት በፊት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት።
  • ጨረታው ነሀሴ 11 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 415 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 430 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ጊቢ ውስጥ ይከፈታል።
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 01114-163978 ደውለው ወይም 8868 መጠየቅ ይችላሉ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *