ፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን የሆቴል አገልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን የሆቴል አገልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (Aug 19, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: FEACC-NCB-G-0114-2018-PUR
  • Object of Procurement: የሆቴል አገልግሎት ግዥ ቢሾፍቱ 2019
  • Description: የሆቴል አገልግሎት ግዥ ቢሾፍቱ 2019
  • Award Type: Lot based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: The Federal Ethics and Anti-Corruption Commission
  • Clarification Request Deadline: Aug 19, 2026, 12:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: Aug 21, 2026, 8:30:00 AM
  • Terms and Conditions:
  1. The federal ethics and anti corruption commission have the right to cancel the bid fully or partially
  2. ሰዎች በተስማሚ ሁኔታ የሚቀመጡበት በቂ ቦታና መቀመጫ፣አዳራሹ የሚከፈት መስኮት በቂ መብራት ያለው
  3. በአዳራሹ ውስጥ መድረክን የሚከልሉ ቋሚ ምሰሶዎች ብዛት የሌለው ቢያንስ ምሰሶዎች የሌለውና ወጥነት ያለው አዳራሽ
  4. ጥራት ያለው የመድረክ ለመክፈቻ ንግግር ፖዲየም
  5. የሰነድ ማቅረቢያ በቂ ብርሃን ያለው ፕሮጀክተር ወይም LED screen 
  6. ጥራት ያለው የድምፅ ማስተናገጃ ስርዓት፣ከሁለት በላይ የመነጋገሪያ ማይክ፣የድምፅ ማስተናገጃ ስርዓት(minimum two microphone, Quality speakers)
  7. የኤሌክትሪክ ማከፋፈያዎች(power outlets) ለላፕቶፕ እና መሳሪያዎች ያለው
  8. የፋይ-ፋይ አገልግሎት(optional) 8.በተለያዩ አቀማመጦች(U-shape ወይም theatre style)ማዘጋጃት የሚችል አዳርሽና ጠረጴዛዎች(በሚያምር ከለር ጨርቅ የተሸፈነ ጠረጴዛ)
  9. የተሟላ ንፅህና እና የአየር ማዕድን ና የእንት እና የድንጋጤ መከላከያ መሳሪያዎች
  10. በከተማ ማዕከል ወይም ከዋና መንገድ በቅርብ የሚገኝ አዳራሽ ሆኖ የመኪና ማቆሚያ
  11. ቀላል የሆነ የመድረሻ መንገድ ላይ የሆነ 12.የቴክኒክ አገልግሎት መስጠት የሚችል በቂ ባለሞያዎች (የሚወዳደረው ባለ 4 ኮከብ ከኦሮሚያ ቱሪዝም ፍቃድ የወሰደ እና የታደሰ ክሊራንስ ያለው ብቻ መሆን አለበት)

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *