ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የዋና መ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጉ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የዋና መ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጉ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Aug 20, 2026)

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡ ኢኢግ/ ቼማ/ብግ/002/2019

ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የዋና /ቤት 2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጉ

  • ሎት 01 ኤሌክትሮኒክስ
  • ሎት 02 የፅህፈት ዕቃዎች
  • ሎት 03 የፕሪንተር እና የፎቶ ኮፒ ቀለም
  • ሎት 04 የፅዳት ዕቃዎች
  • ሎት 05 ጎማና ባትሪ
  • ሎት 06 የተሽከርካሪ መለዋወጫ
  • ሎት 07 አልባሳት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

1) በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች፡

1.1 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር መጠን፡ከጠቅላላ ካቀረቡት ዋጋ 2% ማስያዝ ይኖርበታል

1.2 ተጫራቾች የግብር መክፈያ ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥና በግብር ሰብሳቢ ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ቅጂውን ማቅረብ የሚችሉ፣

1.3 አግባብ ያለው በዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ኮፒውን ከመጫረቻ ሰነድ ጋር በማቅረብ ማቅረብ የሚችሉ፣

1.4 የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ቅጂውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

1.5 በመንግሥት መስሪያ ቤቶች በዕቃ አቅራቢነት በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተመዘገቡበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት (በድረ ገፅ ላይ መረጋገጥ የሚችል)

2) ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 600.00 (ስድስት መቶ ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000028606177 በኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ስም ገቢ በማድረግ የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።

3) ጨረታው ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል። ጨረታው 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ይከፈታል። (የመክፈቻ ቀን የበዓል ወይም የዕረፍት ቀን ላይ ከዋለ ቀጥሎ ባለው ቀን ይከፈታል።)

4) ግሩፑ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።

ተጨማሪ መረጃ ሲፈልጉ፡ስልክ ቁጥር +251 98 633 3355

ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ