Debre Birhan University :Procurement of Food and Beverages – test3.diretenders.com

Debre Birhan University :Procurement of Food and Beverages


Government (Aug 26, 2026)

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website


https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/6380aa04-e7f6-4689-aed8-4c8e7cf30b26/open

Reference Number: DBU-NCB-G-0019-2019-BID-Open
Lot Reference: DBU/NCB/G/0012/2019-BID

Procurement Information

  • Procurement Type:
    Bidding
  • Procurement Method:
    Open
  • Market Type:
    National
  • Envelope Type:
    single envelop
  • Category:
    Goods

Procuring Entity

Organization:
Debre Birhan University

Contact Information

Address: debrebirhan

Town: debrebirhan

Country: Ethiopia

P.O. Box: 445

Post Code: 445

Telephone: +251
116375879

Email: ppmd@dbu.edu.et

Office: G-17

Important Dates

  • Invitation Date:
    Aug 24, 2026, 12:00 AM
  • Submission Deadline:
    Sep 03, 2026, 4:00 PM
  • Opening Schedule:
    Sep 03, 2026, 4:30 PM
  • Clarification Deadline:
    Aug 29, 2026, 5:00 PM

Eligibility Requirements

Participation Fee:
200

Bid Security:
200000
ETB

Bid Security Forms (Local): Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, CPO

Bid Security Forms (SME): Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, CPO, Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise

Qualification Requirements

  • Delivery and Completion Schedule

    Bidder has failed to submit dated Delivery and Completion Schedule presented as per template in Section 6, Statement of Requirements

    Reference: ITB 35.4

Procurement Classification

  • 104000000:
    Food supplies

Source of Fund

  • Treasury

Governing Rule

The Federal Republic of Ethiopia

Terms and Conditions

በጨረታው ላይ የወጣውን የተለያዩ የአትክልት አቅርቦት (የሁለት ዓመት የማህቀፍ ግዥ) በዝርዝር መግለጫው መሠረት በባለሞያ ተረጋግጦ ንብረት ክፍል ገቢ ይሆናል፡፡
 አሸናፊው ድርጅት ንብረቱን በደ/ብርሃን ዩኒቨርስቲ በዋናው ግቢ እና በአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ግቢ መጋዘን በራሱ ትራንስፖርት አጓጉዞ የሚያስረክብ ይሆናል፡፡
 ውድድሩ በጥቅል ዋጋ ስለሆነ ተጫራቾች ዋጋ ሲሞሉ ሁሉም እቃዎች ላይ ዋጋ መሙላት አለባቸው ካልሞሉ ግን ከውድድር ውጭ ያስደርጋል፡፡
 ህጋዊነቱን ለማረጋገጥ ይረዳን ዘንድ ለጨረታው የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ በሲስተሙ ላይ መለጠፍዎ እንዳለ ሆኖ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ኦርጅናሉን የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታውን ስም እና ቁጥሩን በመግለጽ ዩንቨርሲቲው ግዥ ቡድን ቢሮ ቁ. 17 ተጫራቹ ማቅረብ አለበት፡፡ ፡፡
 አቅርቦቱ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ወይም መጠን ይሆናል፡፡
 በጨረታ መክፈቻ ሂደት ወቅት ከጨረታው ከመከፈቱ 1 ሰዓት ቀደም ብሎ የጨረታ መክፈቻ ቁልፉን መላክ አለባቸው፡፡
 ተጫራቾች በአነስተኛና ጥቃቅን የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ካደራጃቸው አካል የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚሆን በሲስተሙ ላይ የተገለጸውን የገንዘብ መጠን ተጠቅሶ ዋስትናውን የሚወስድ መሆኑን የሚገልጽ በአደራጃቸው መ/ቤት የበላይ ኃላፊ ብቻ የተፈረመ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡
 ተጫራቹ የተሰማሩበት የንግድ መስክ ተዛማጅ ካልሆነ ከውድድር ውጪ ያስደርጋል፡
 ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *