Government (Aug 26, 2026)
Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website
https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/6380aa04-e7f6-4689-aed8-4c8e7cf30b26/open
Procurement Information
- Procurement Type:
Bidding - Procurement Method:
Open - Market Type:
National - Envelope Type:
single envelop - Category:
Goods
Procuring Entity
Organization:
Debre Birhan University
Contact Information
Address: debrebirhan
Town: debrebirhan
Country: Ethiopia
P.O. Box: 445
Post Code: 445
Telephone: +251
116375879
Email: ppmd@dbu.edu.et
Office: G-17
Important Dates
- Invitation Date:
Aug 24, 2026, 12:00 AM - Submission Deadline:
Sep 03, 2026, 4:00 PM - Opening Schedule:
Sep 03, 2026, 4:30 PM - Clarification Deadline:
Aug 29, 2026, 5:00 PM
Eligibility Requirements
Participation Fee:
200
Bid Security:
200000
ETB
Bid Security Forms (Local): Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, CPO
Bid Security Forms (SME): Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, CPO, Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise
Qualification Requirements
-
Delivery and Completion Schedule
Bidder has failed to submit dated Delivery and Completion Schedule presented as per template in Section 6, Statement of Requirements
Reference: ITB 35.4
Procurement Classification
- 104000000:
Food supplies
Source of Fund
- Treasury
Governing Rule
The Federal Republic of Ethiopia
Terms and Conditions
አሸናፊው ድርጅት ንብረቱን በደ/ብርሃን ዩኒቨርስቲ በዋናው ግቢ እና በአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ግቢ መጋዘን በራሱ ትራንስፖርት አጓጉዞ የሚያስረክብ ይሆናል፡፡
ውድድሩ በጥቅል ዋጋ ስለሆነ ተጫራቾች ዋጋ ሲሞሉ ሁሉም እቃዎች ላይ ዋጋ መሙላት አለባቸው ካልሞሉ ግን ከውድድር ውጭ ያስደርጋል፡፡
ህጋዊነቱን ለማረጋገጥ ይረዳን ዘንድ ለጨረታው የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ በሲስተሙ ላይ መለጠፍዎ እንዳለ ሆኖ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ኦርጅናሉን የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታውን ስም እና ቁጥሩን በመግለጽ ዩንቨርሲቲው ግዥ ቡድን ቢሮ ቁ. 17 ተጫራቹ ማቅረብ አለበት፡፡ ፡፡
አቅርቦቱ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ወይም መጠን ይሆናል፡፡
በጨረታ መክፈቻ ሂደት ወቅት ከጨረታው ከመከፈቱ 1 ሰዓት ቀደም ብሎ የጨረታ መክፈቻ ቁልፉን መላክ አለባቸው፡፡
ተጫራቾች በአነስተኛና ጥቃቅን የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ካደራጃቸው አካል የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚሆን በሲስተሙ ላይ የተገለጸውን የገንዘብ መጠን ተጠቅሶ ዋስትናውን የሚወስድ መሆኑን የሚገልጽ በአደራጃቸው መ/ቤት የበላይ ኃላፊ ብቻ የተፈረመ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡
ተጫራቹ የተሰማሩበት የንግድ መስክ ተዛማጅ ካልሆነ ከውድድር ውጪ ያስደርጋል፡
ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡