Government (Aug 26, 2026)
Please click on this Link In order to Bid on the Electronic Government Procurement website
“ https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/b7d03cae-c6df-4407-8ea8-b44e8f0e03f4/open ”
Invitation to Bid
“ MWU ጎባ ህ/ጤ/ሳይ/ኮሌጅ መስተንግዶ አገልግሎት ከውጭ የሚቀርብ 2019-1”
Procurement Reference No: MWU-NCB-G-0032-2019-BID-Open
Procurement Category: Goods
Market Type: National
Procurement Method: Open
Procurement Classification Code:
- Code: 50000000
- Title: Food Beverage and Tobacco Products
Lot Information
- Object of Procurement: MWU ጎባ ህ/ጤ/ሳይ/ኮሌጅ መስተንግዶ አገልግሎት ከውጭ የሚቀርብ 2019-1
- Description: MWU ጎባ ህ/ጤ/ሳይ/ኮሌጅ መስተንግዶ አገልግሎት ከውጭ የሚቀርብ 2019-1
- Lot Number: 1
- Clarification Request Deadline: Sep 3, 2026, 5:00:00 PM
- Pre-Bid Conference Schedule: Not Applicable
- Site Visit Schedule: Not Applicable
- Bid Submission Deadline: Sep 8, 2026, 10:00:00 AM
- Bid Opening Schedule: Sep 8, 2026, 10:30:00 AM
Eligibility Requirements
| Participation Fee | 200 | ||||||||||||||||||
| Eligibility Documents |
Legal Qualification
Technical Qualification
|
Bid Security Amount: 100,000 ETB
Bid Security Form For MSE: Bank_Guarantee,
Bid Security From for Foreign Bidders: CPO,
Bid Security Form For Local Bidders: Letter from Small and Micro Enterprise,
Notice:
- Terms and Conditions: 1.ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድቦንድ/CPO፤ 2. ጥቃቅንነ አነስተኛ ለሆኑ ከሚመለከተው መስሪያቤት የዋስትና ደብዳቤላይ የጨረታው ሎትተጠቅሶ ጨረታው ጊዜ 3. ከመጠናቀቁ አንድቀን አስቀድመው አዲስ አበባ ኮሪያዘማቾች ፓርክ ፊትለፊት በሚገኘው በዩኒቨርሲቲው የማስተባበሪያ ጽ/ቤት ወይም መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ማቅረብይ ኖርበታል፡፡. 4. አሽናፊው ድርጅት ምግቡን መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ድረስ ማቅረብ ግዴታአለበት:: 5. ጥቃቅንነ አነስተኛ ኢንተርፕዝ የጨረታ መተመማኛ ቅፅ(አባር 4) ሞልተው አየይዘው ማቅረብ አለበቸው 6. ማህበራት የጨረታ መተማመኛ ቅፅ/አባሪ 4/ ሞልተው ሰነዱን ማያያዝና ሀርድ ኮፒውን መወዩ ማስተባበሪያ ጨረታ ከመከፈቱ በፊት ማድረስ ይጠበቅባችል፡፡ 7. የጨረታ ማስከበሪያ CPO ቢድቦንድ ሀርድ ኮፒው ጨረታው ከመከፈቱ በፊት የመዉዩ ማስተባበሪያ አዲስ አባባ መድረስ አለበት፡፡ 8. መ/ቤቱ ብዛትን በተመለከተ 20% መቀነስም ሆነ መጨመር የሚችል መሆኑን ይውቁት፡፡ 9. ተጨረቾች የጨረታ ማስከበሪያ ስታሰሩ ለመደወለቡ ዩኒቨርሲቲ ጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ብለችሁ እንድታሰሩ እንገልፅለን፡፡ 10. አሸናፊው ድርጅት የሙስሊሙንም ሆነ የክርስቲያኑን ማ/ሰብ ምግብ በታዘዘው መሠረት ማቅረብ አለበት፡፡ 11. የምግብ አገልግሎት የሚቀርበው መወዩሕ/ናና ጤ/ሣይ/ኮ/ሪ/ሆስፒታል ድረስ ማቅረብ አለበችሁ፡፡ አሸናፊው ድርጅት በራሱ ወጪ አጓጉዞ የሚያቀርብ ይሆናል፡፡ 12. የዋጋ ማስተካከያን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በሚገኝ የገበያ ዋጋ መረጃ መሠረት የሚፈፀም ሲሆን ከኢት.ስታቲስቲክስ አገልግሎት የገበያ ዋጋ መረጃ መጥፋቱ ከተረጋገጠ በአካባቢው በሚገኝ የገበያ ጥናት ዋጋ መረጃ መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
Address:
- Procuring Entity: Goba Referral Hospital , Madda Walabu University
- Country: Ethiopia
- Town: Goba
- Street: Bale Goba
- Room Number: Admin building
- Telephone: +251226612492
- Email: info@mwu.edu.et
- Po Box: 302
- Fax: 0222460030