በአዲስ አበባ ከተማ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 የአብዲ ጃርሶ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም ለት/ቤት የሰራተኞች የካፌ አገልግሎት አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

በአዲስ አበባ ከተማ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 የአብዲ ጃርሶ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም ለት/ቤት የሰራተኞች የካፌ አገልግሎት አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል


Addis Zemen (Aug 28, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

በአዲስ አበባ ከተማ በለሚ ኩራ /ከተማ ወረዳ 06 የአብዲ ጃርሶ /ቤት 2019 . ለት/ቤት የሰራተኞች የካፌ አገልግሎት አወዳደሮ ለማስራት ይፈልጋል፡፡

ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የሚያማሉ ተወዳደሪዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡

1/ በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና ከሀገር ውስጥ የገቢዎች ባለስልጣን የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው የሚያረጋግጥ ማስረጃቸውንና በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ለመሆኑ የምስክር ወረቀትና ቲን ነምበር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።

2/ ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ እና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ በተጨማሪም ካሽ ሪጅስተር ማሽን/ ደረሰኝ ያላቸው

3/ ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለአስር/10/ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በለሚ ኩራ /ከተማ ወረዳ 06 እብዲ ጃርሶ ፋይናንስ /ቤት ዘወትር /2:30-11:30/ በስራ ሰዓት ሰነዱን 300 ብር መግዛት ይችላሉ፡፡

4/ ዋጋ በምታቀርቡበት ጊዜ ቫትን ያካተተ/ TOT/ መሆን አለበት።

5/ ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በለሚ ኩራ /ከተማ ወረዳ 06 አብዲ ጃርሶ ፋይናንስ /ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲሆን ጨረታው ከወጣበት 11 ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት በዓል ከሆነ በሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።

6/ ተጫራቾች ያሸነፉበት ማንኛውንም የመስተንግዶ አገልግሎት ማቅረብ /መስጠት/ ይኖርባቸዋል።

7/ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር /10,000/ አሥር ሺህ ብር/በባንክ የተመሰከረለት የከፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው። የማወዳደሪያ እቃውን ከቫት ጋር ደምረው ይላኩልን፡፡

8/ ካፌው በት/ቤቱ በተዘጋጀ ቦታ የሚሰጥ ይኖርባቸዋል፡፡

9/ መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡ ለሚኩራ /ከተማ ወረዳ 06 እብዲ ጃርሶ ፋይናንስ /ቤት ልዩ ስሙ ቦሌ አራብሳ ጃርሶ ገባ ብሎ።

የአብዲ ጃርሶ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትቤት

የአብዲ ጃርሶ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከ ደረጃ ትቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *