Addis Zemen (Sep 01, 2026)
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 01/2019 ዓ.ም
በአራዳ ክፍለ ከተማ የደጃ /በላይ ዘለቀ ቁı ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ2019 ዓ/ም የሚሆኑ
- የእስቴሽነሪ እቃዎች፣
- የጽዳት እቃዎች ፣
- ለትምህርት የሚያስፈልጉ ዕቃዎች፣
- የቋሚ ዕቃ ለመግዛት፣
- የጽዳትና ጥበቃ
- የደንብ ልብስና የመምህራን ጋውን ስፌት ለማሰፋት ይፈልጋል።
በዚህ መሰረት ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው።
- በሙያው ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል እና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
- በገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስቴር በአቅራቢነት የተመዘገቡበት የምዝገባ የምስክርነት ወረቀት የሚያቀርቡ።
- በተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና የዚህን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00(ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በፋይናንስ ቢሮ መውስድ ይቸላሉ።
- በተጠየቁበት ዕቃ ናሙና ያላቀረቡ ነጋዴዎች ጨረታቸው ውድቅ ይሆናል።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ከጠቅላላው ዋጋ 2% በት/ቤቱ ስም ሲ.ፒ.ኦ በማሲያዝ ከመወዳደሪያ ሰነድ ጋር
- ጋር በፋይናንስ ክፍል ቢሮ በተዘጋጀው ጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡።
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ቀናት ውስጥ የሚያቀርቡትንዋጋ በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ ዋና እና ኮፒ በት/ቤቱ ፋይናንስ ክፍል ቢሮ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው።
- የጨረታ ሳጥኑ ጨረታው በወጣ በ11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሮ ቁጥር 3 ይከፈታል።
- ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን ዕቃ በራሱ ትራንስፖርት እና ሰራተኛ ት/ቤቱ ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል።
- ተጫራቾች አሸንፈው ውል በሚፈጽሙ ጊዜ ያሸነፋበትን ዋጋ የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለባቸው።
አድራሻ፡- ከየካቲት 12 ሆስፒታል ጀርባ ከናዝሪት ት/ቤት ከፍ ብሎ
በስልክ ቁጥር፡- 011-173-0598 እና 011-156-5246 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ አራዳ ክ/ከተማ
በ ወረዳ 06 ት/ጽ/ቤት የደጃ/በላይ ዘለቀ ቁ.1 2ኛ ደረጃ ት/ቤት