በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር በሰሜን ሸዋ ዞን የአለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት በ2019 የበጀት ዓመት የተለያዩ ቋሚ፣ አላቂ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የኤሌክትሮኒክስ፣ የተለያዩ የመኪና ጎማዎች፤ ህትመት እና የጽህፈት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር በሰሜን ሸዋ ዞን የአለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት በ2019 የበጀት ዓመት የተለያዩ ቋሚ፣ አላቂ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የኤሌክትሮኒክስ፣ የተለያዩ የመኪና ጎማዎች፤ ህትመት እና የጽህፈት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Aug 31, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር በሰሜን ሸዋ ዞን የአለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት 2019 የበጀት ዓመት የተለያዩ ቋሚ፣ አላቂ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የኤሌክትሮኒክስ የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ህትመት እና የጽህፈት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ የሚከተለዉን የጨረታ መስፈርት የሚያሟሉ ተጫራቾችን እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

1. እቃዎቹን በጥራት ለማቀረብ የሚያስችል ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና 2018 . ግብር የከፈሉና የንግድ ፈቃዳቸውን ያደሱ ለዚህም ክሊራንስ ከሚመለከተው አካል ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡

2 ለጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ ብር 5000 /አምስት ሺህ ብር / ከታወቀ ባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ወይምበጥሬ ገንዘብ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቀረብ የሚችል

3. በግልም ሆነ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚሁ ማስረጃ ማቀረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል።

4. ተጫራቾች የጨረታዉን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 400 /አራት መቶ ብር / በመክፈል አለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርበው መውሰድ ይችላሉ

5. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋና እና ኮፒ በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

6. ጨረታው ማስታወቂያው ከወጣበት 10 የስራ ቀናት ቆይቶ 5/1/2019 . ከቀኑ 600 ስዓት ተዘግቶ በዛዉ እለት ከቀኑ 800 (ስምንት ሰዓት) ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ እለቱ በዓል ወይም ዝግ ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ጨረታዉ ይከፈታል።

7. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፦ ተጫራቾች እቃዎቹን ጥራታቸውን የጠበቁ ሆነው በተባለው ጊዜና ቦታ ውስጥ አጠናቀው ማቀረብ ይኖርባቸዋል፡፡

ተጨማሪ ማብራሪያ ቢፈልጉ

በስልክ ቁጥር 011631027/ 0924783034 /0913947513/0941070332 አለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት መጠየቀ ይችላሉ፡፡

አድራሻበደሴ//ብርሃን መንገድ በዋናዉ አስፋልት ከአ/ 55 . ከዋናው አስፓልት በስተግራ 100 ሜትር ገባ ብሎ ነዉ

በሰሜን ሸዋ ዞን የአለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት