Wollo University፡ Procurement of Furniture – test3.diretenders.com

Wollo University፡ Procurement of Furniture


Government (Sep 02, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: WU-NCB-G-0006-2019-PUR
  • Object of Procurement: Procurement of Furniture
  • Description: Procurement of Furniture
  • Award Type: Item-based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Wollo University
  • Clarification Request Deadline: Sep 02, 2026, 9:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: Sep 03, 2026, 10:13:43 AM
  • Terms and Conditions:
  1. ዩኒቨርሲቲው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው።
  2. እቃው ተቀባይነት/አገልግሎቱ/ የሚያገኘው አሸናፊው የሚያቀርበው ሳምፕል በጥራት አረጋጋጭ ኮሚቴ ተቀባይነት ሲያገኝ ብቻ ነው።
  3. አሸናፊው ድርጅት እቃውን/አገልግሎቱን/ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ንብረት ክፍል ድረስ ማምጣት አለበት።
  4. ተወዳዳሪዎች አቅርቦቱ የተቀላጠፈ እንዲሆን ኮምቦልቻ፤ደሴና አካባቢው ቢሆኑ ይመረጣል።
  5. አሸናፊው ድርጅት ባሸነፈበት ዋጋ እቃዎቹን/አገልግሎቱን የማያቀርብ ከሆነ በመመሪያው መሠረት የጥፋተኝነት ሪፖርት ተሞልቶ ይላካል።
  6. ጥራቱ ሲረጋገጥ አሸፊዉ ድርጅት ያሸነፈውን እቃ ዩኒቨርሲቲው ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ አለበት።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *