Government (Sep 08, 2026)
Please click on this Link In order to Bid on the Electronic Government Procurement website
“ https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/40ec9d9b-ee32-4423-9c02-4485cc2a0c8b/open ”
Invitation to Bid
“ Procurement of Construction Materials”
Procurement Reference No: EPU-NCB-G-0013-2019-BID-Open
Procurement Category: Goods
Market Type: National
Procurement Method: Open
Procurement Classification Code:
- Code: 30000000
- Title: Structures and Building and Construction and Manufacturing Components and Supplies
Lot Information
- Object of Procurement: Procurement of Construction Materials
- Description: የቧንቧ እና ሌሎች እቃዎች
- Lot Number: 1
- Clarification Request Deadline: Sep 12, 2026, 5:00:00 PM
- Pre-Bid Conference Schedule: Not Applicable
- Site Visit Schedule: Not Applicable
- Bid Submission Deadline: Sep 21, 2026, 3:00:00 PM
- Bid Opening Schedule: Sep 21, 2026, 4:00:00 PM
Eligibility Requirements
| Participation Fee | 200 | ||||||||||||||||||
| Eligibility Documents |
Financial Qualification
Legal Qualification
Technical Qualification
|
Bid Security Amount: 200,000 ETB
Bid Security Form For MSE: Letter from Small and Micro Enterprise,
Bid Security From for Foreign Bidders: Bank_Guarantee, CPO,
Bid Security Form For Local Bidders: Bank_Guarantee, CPO,
Notice:
- Terms and Conditions: ማሳሰቢያ፤ መስሪያ ቤታችን የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 በጀት አመት የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች ለመግዛት በወጣው ግልጽ ጨረታ ላይ ለሚወዳደሩ ድርጅቶች የሚከተሉትን ነገሮች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡ 1.አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈበትን የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች እቃዎች በራሱ ትራንስፖርት ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ ከተማ ግምጃ ቤት ማቅረብ አለበት፡፡ 2.ተጫራቾች ዋናውን የጨረታ ማስከበሪያ ጨረታው ከመከፈቱ ከአንድ ቀን በፊት ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ህንፃ ቢሮ ቁጥር 02 በአካል ማቅረብ የሚጠበቅባችሁ ሲሆን ይህን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ስካን በማድረግ በE-GP ሲስተም ላይ ከጨረታ ሰነዳችሁ ጋር ማያያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡ 3.ድርጅቶች ለመወዳደሪያነት (specific requairement) ውስጥ በተቀመጠውን ስፔክ ማየት ይጠበቅባችኋል፡፡ 4.አሸናፊው ድርጅት የሚያቀርበው የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች ጥራት ያለው መሆን አለበት፡፡ 5.ጨረታው ሲከፈት በሰዓቱ ኪኮድ ሸር ያላደረገ ተጫራች በኋላ ለሚመጣው ችግር መስሪያቤታችን ሀሊፊነቱን አይወስድም፡፡ 6.ከጥቃቅንና አነስታኛ ተቋም የጨረታ ማስከበሪያ የድጋፍ ደብዳቤ የምታመጡ ድርጅቶች የምታመጡት ደብዳቤ በ2017ዓ.ም በወጣው የግዥ መመረያ መሰረት ከአደራጁ ተቋም በትክክል የተጻፈ፣ የግንኙነት አድራሻ ያለው፣በደብዳቤው ላይ የጨረታውን አይነት /የጨረታ መለያ ቁጥሩ/ እና የገንዘብ መጠን መገለጽ አለበት፡፡ 7.ጥቃቅንና አነስተኛ ድርጅቶች የጨረታ መተማመኛ ቅጽ specific requirement ላይ በፒዱኤፍ ስላስቀመጥን ቅጹን እንደ አንድ ህጋዊ ሰነድ/legal document/ሞልታችሁ እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡ 8.መስሪያ ቤቱ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
Address:
- Procuring Entity: Ethiopian Police University
- Country: Ethiopia
- Town: sendafa
- Street: Ethiopian police university
- Room Number: G 02
- Telephone: +251011673551
- Email: EPUmarkatingteam@gmail.com
- Po Box: 1503
- Fax: 0