Addis Zemen (Sep 09, 2026)
የሃራጅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
ቪዥን ፈንድ ማይከሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
ኣበደሪ ቅርንጫፍ |
ለሐራጅ የቀረበው ንብረት አና ዝርዝር መግለጫ |
የቦታ ስፋት በካሬ
|
የሃራጅ መነሻ ዋጋ
|
ሐራጅ የሚከናወንበት ጊዜ |
||||||
|
ለሐራጅ ቀረበው ንብረት |
አድራሻ
|
የካርታ ቁጥር
|
|||||||||||
|
ቀን
|
ሰዓት
|
||||||||||||
|
ከተማ |
ወረዳ ክ/ከተማ |
ቀበሌ
|
|||||||||||
|
1 |
አቶ ተስፋዬ በቀለ |
አቶ ተስፋዬ በቀለ
|
ፍቼ ቅርንጫፍ |
ቤት
|
ፍቼ |
ኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ወረዳ ግራር ጃርሶ |
ድሬ ሄጦ
|
955/T-31/2015
|
245
|
443,600 (አራት መቶ አርባ ሶስት ሽህ ስድስት መቶ ብር) |
መስከረም 29/2019
|
4፡00-6፡00
|
|
1- ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ፍቼ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
2- አሸናፊው ያ ሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መከፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለጨረታ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም።
3- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ከፍያ ማስያዣ / ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
4- ቤቱ ያለበትን ሁኔታ ለማየት ከቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ፍቼ ቅርንጫፍ አማካኝነት ጽ/ቤት በመቅረብ ከጨረታ በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና የጨረታው ቀን በቦታው በመገኘት መመልከት ይቻላል።
5- በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ ቫት፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ አሸናፊው ይሸፍናል።
6- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፡– በስልክ ቁጥሮች 0912093909/091303298 መደወል ይችላሉ።
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ