Reporter (Sep 09, 2026)
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጎንደር ዲስትሪክት በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሰረት ቀጥሎ የተመለከተውን ንብረቶች በግልጽ የሃራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪ ስም |
ያስያዡ ስም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
የንብረቱ መለያ ቁጥር እና የሚገኝበት አድራሻ |
የንብረቱ አገልግሎቱ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታ ው የሚካሄድበት |
ጨረታው የወጣበት ጊዜ |
||||
|
ከተማ |
ቀበሌ |
የባ/ማ/ሰ/ቁጥር እና ቤት መለያ ቁጥር |
የቦታው ስፋት |
ቀን |
ሰዓት |
|||||||
|
1 |
አቶ ገብሬ ባርኮ አስናቀዉ እና ወ.ሮ ሀብታም ጸጋዉ |
አቶ ገብሬ ባርኮ አስናቀዉ እና ወ.ሮ ሀብታም ጸጋዉ |
ምንትዋብ
|
ደባርቅ
|
02 |
10957/ 2015
|
150
|
የመኖሪያ
|
2,068,702.15 |
ጥቅምት 11 ቀን 2019 ዓ.ም. |
4:00-6:00 |
ለሁለተኛ ጊዜ
|
|
2 |
አቶ በሪሁን በለጠ ተሰማ እና ራሔል አበራ |
አቶ በሪሁን በለጠ ተሰማ እና ራሔል አበራ |
ሁመራ |
ሁመራ |
02 |
ሑ/ማ/11 9550//hum/01-113-25R/85 |
567.13
|
የንግድ
|
3,532,243.23 |
ጥቅምት 11 ቀን 2019 ዓ.ም. |
8:00-10:00 |
ለሁለተኛ ጊዜ
|
ማሳሰቢያ :-
- ተጫራቾች ለጨረታ ሲቀርቡ የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ. በጨረታው ስአት እና ቦታ ይዘው መቅረብ አለባቸው።
- በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያዉኑ ተመላሽ ይሆናል።
- የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (በአስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃለው መክፈል አለባቸው። ባይከፍሉ ግን የሐራጅ ውጤቱ ተሰርዞ ያስያዙት ገንዘብ አይመለስም። ባንኩም ቤቱን እንደገና በጨረታ የመሸጥ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- የጨረታው አሸናፊ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ክፍያውን ካላጠናቀቁ ጨረታውን በፈቃዳቸው እንዳፈረሰ ተቆጥሮ ያስያዙት ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
- የጨረታው አሸናፊ የገዛውን ንብረት ስም ለማዛውር የሚከፈሉ የመንግስት ክፍያዎች እና ሌሎች ተያያዢ ወጪዎችን ይሸፍናል።
- ጨረታው የሚካሄደው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጎንደር ዲስተሪክት ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ይሆናል።
- ጨረታው ባለ እዳው ወይም ህጋዊ ወኪሉ፣ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይካሄዳል።
- የጨረታው አሸናፊ የሚታወቀው ባንኩ ከፍተኛ ዋጋ የሰጠው ተጫራች አሸናፊ መሆኑን ባንኩ በደብዳቤ ሊያሳውቅ ነው።
- በንብረቶች ሽያጭ ላይ በመንግስት የሚጣል ግብር/ታክስ የጨረታው አሸናፊ ይከፍላል።
- ዝርዝር መረጃ ለማግኘት ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጎንደር ዲስትሪክት ጽ/ቤት በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 058 111-4904, 058 111 0261, ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ።
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጎንደር ዲስትሪክት