የጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ህዳሴ ጤና ጣቢያ ለአገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ህዳሴ ጤና ጣቢያ ለአገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Sep 12, 2026)

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

መለያ ቁጥር 001/ 2019

የጉለሌ /ከተማ ወረዳ 7 ህዳሴ ጤና ጣቢያ 2019 . ለ1ኛ ዙር ግዢ አገልግሎት የሚውሉ

ሎት

የዕቃው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር

ሎት

የዕቃው ዓይነት

 

የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር

1

የደንብ ልብስ

10,000.00

7

አላቂ የሕከምና መድኃኒቶች እና የላብራቶሪ ሪኤጀንቶች

40,000,00

 

1.1

የደንብ ልብስ ስፌት

6,000.00

8

ኮምፒውተርፕሪንተር ሌሎች ተያያዥ እና ቋሚ የህከምና ዕቃዎች

20,000.00

 

2

የፅህፈት መሣሪያ

16,000.00

9

የቢሮ ዕቃዎች ወንበር ጠረጴዛ እና ተያያዥ ቋሚ ዕቃዎች

20,000.00

3

ህትመት

13,000.00

10

የትራንስፖርት አገልግሎት

5,000,00

4

የፅዳት ዕቃዎች

15,000.00

11

የሰራተኛ መዝናኛ ከበብ ካፌ

 

20,000.00

5

ለፕላንት በማሽነሪ እና ጀኔሬተር፣ ለመሳሪያ እድሳትና ጥገና

15,000.00

ተጫራቾች ለሚወዳደሩት ጨረታ በሉት የተቀመጠውን ገንዘብ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማሲያዝ ይጠበቅባቸዋል።

 

6

በህንፃ ቁሳቁስ ለተገጣጣሚ እድሳትና ጥገና በቢሮ ውስጥ ተገጣጣሚዎች እና ተያያዥ ዕቃዎች

 

15,000.00

 

 

  1. ተጫራቾች 2019 . በጀት ዓመት የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣ በአቅራቢነት የተመዘገቡ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን ይገባቸዋል።
  2. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ብር 100,000.00/ መቶ ሺህ /ብር ና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነና ማንኛውም ተጫራች የሚያቀርበው ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን አለበት።
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ቀጨኔ በሚገኘው ////7/ህዳሴ ጤና ጣቢያ //ኦፌሰር ቢሮ ቁጥር B3 304 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ የታሸገ ሆኖ የታሸገው ሠነድ የማያጠራጥርና ያልተከፈተ በደንብ የታሸገ ኦርጅናልና ኮፒ በመለየት ሆኖ በሚመለከተው ኃላፊ ተፈርሞና የድርጅቱ ማህተም ያረፈበት እና በሚወዳደሩበት ዕቃ ተው ኃላፊ ተፈርሞና የድርጅቱ ማህተም ያረፈበት እና ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ላሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በዛው ዕለት ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በአስራ አንደኛው ቀን ከጠዋቱ 300 ሰዓት ላይ በመስሪቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ቢሮ ቁጥር B3 309 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፤ ነገር ግን የመንግስት ሥራ የማይኖርበት በመንግስት መገናኛ ብዙሀን በመግለጽ የተረጋገጠ ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።
  6. ጤና ጣቢያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  7. ተጫራቾች በሎት የተቀመጠውን ገንዘብ CPO ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
  8. ተጫራቾች ያሸነፋትን ዕቃ ህዳሴ ጤና ጣቢያ ንብረት ክፍል ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  9. ጤና ጣቢያው እንዳስፈላጊነቱ የእቃዎችን ብዛት ከውል በፊት 2% መጨመር ወይም መቀነስ የሚቻል መሆኑ፣
  10. ተጫራቾች በሎት የተቀመጠውን፤ ለቋሚ ዕቃዎችና ናሙና ሊቀርብባቸው የማይችሉትን በትክክል ስለ ዕቃዎቹ ሊገልጽ የሚችል ስፔስፍኬሽን በጽሑፍ ወይም በፎቶ ወዘተማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  11. ጥቃቅን አነስተኛ ከአገር ውስጥ አቅራቢዎች ጋር በሚያደርጉት ውድድር 3% ልዩ አስተያየት የሚደረግላቸው እሴትን ለሚጨምሩ ሥራ ዘርፎች ብቻ ነው።
  12. ማንኛውም ተጫራች ለሚያቀርበው ዕቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው፤ ናሙና ያላቀረበ እቃ ለውድድር አይቀርብም።

በተጨማሪ መረጃ

አድራሻ፡ስልክ ቁጥር 011 155 6243/ 011 56 6928

ቀጨኔ 8 ቁጥር አውቶቢስ ማዞሪያ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው አስፓልት 100 ሜትር ገባ ብሎ

የጉለሌ /ከተማ ወረዳ 7 ህዳሴ ጤና ጣቢያ