ብርሃን ባንክ አ.ማ. የመኖሪያ እና የንግድ ቤት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ብርሃን ባንክ አ.ማ. የመኖሪያ እና የንግድ ቤት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (Sep 13, 2026)

የሐራጅ ማስታወቂያ

ብርሃን ባንክ አ. ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 21692 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል::

  1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4  (አንድ አራተኛ) (ሲፒኦ) በብርሃን ባንክ አማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ::
  2. የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን እንዳሸነፈ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 15 (አስራ አምስት ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ አለበት:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ አቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ግቢ ይሆናል።
  3. በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል::
  4. የመኖሪያ፣ ንግድ እና መጋዘን ቤቶቹጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል::
  5. የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብር ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል::
  6.  ተጨማሪ እሴት ታክስ፤ የስም ማዛወሪያ
  7. መያዣ ሰጪዎች ሐራጁ በሚከናወንበት ቦታ ቀንና ሰዓት መገኘት ይችላሉ:: ባይገኙ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል::
  8. በባንኩ ብድር መምሪያ መስፈርት መሰረት እና በተሰጠው ጊዜ ውስጥ የሚፈለግበትን ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ በከፊል ብድር ሊያመቻች ይችላል::
  9. ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል::
  10. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው::

የመኖሪያ እና ንግድ ቤት

ተ.ቁ

የተበዳሪዉ

የመያዣ ሰጭዉ ስም

መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ

የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር

ንብ

አገልግሎት

 

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት፣ 

1

ቢንያም አለሙ

ቢንያም አለው

ባህርዳር ከተማ ቀበሌ 11

200 .

 

መኖሪያ ቤት

 

30577/2006

 

11,850,000.00

 

ጥቅምት 02 ቀን 2019 .ከጠዋቱ 400-530

2

ባሓሩ አየለ

መለስ አሺቦ

ከተማ 01 ቀበሌ

104 .

 

ንግድ

 

አከ/ማ/1070/08

 

650,000.00

 

ጥቅምት 02 ቀን 2019 .ከጠዋቱ 400-530

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 011-6506900 እና 011-6506278 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *