Addis Zemen (Sep 17, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 01/2019
በሸገር ከተማ አስተዳደር በቡራዩ ከፍለ ከተማ የገፈርሳ ቡራዩ ገንዘብ ጽ/ቤት ለሴክተር መስሪ ቤቶች እና ለማዘጋጃ ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት የሚውል፡–
- የተለያዩ የጽሕፈት መሳሪያዎች
- የጽዳት ዕቃዎች
- የሠራተኛ ደንብ ልብሶች
- የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና
- የቢሮ ፈርኒቸሮች የሚ ገልጽ ሰነድ (ዶክመንት) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
- ዝርዝር ሁኔታዎች ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ስለ ዕቃዎቹ የሚገልጽ ሰነድ (ዶክመንት) የማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ሺህ ብር ብቻ) በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ገፈርሳ ቡራዩ ገቢዎች ጽ/ቤት በመ ክፈል የገፈርሳ ቡራዩ ገንዘብ ጽ/ቤት በአካል በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መ ግዛት ይችላሉ።
የተጫራቾች ግዴታዎች
- በዘርፍ ህጋዊ የታደሠ የንግድ ፍቃድ በስማ ቸው ያላቸው እና የዘመ ኑን ግብር የከፈሉ እና ማ ስረጃ ማ ቅረብ የሚችሉ።
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው እና ማ ስረጃውን ማ ቅረብ የሚችሉ።
- በተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ እና የም ዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው። እንዲሁም በፌዴራል ገንዘብ ሚኒስቴር ወይም በኦሮሚያ ገንዘብ ቢሮ ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
- ለመወዳደር የሚ ፈልጉ ማንኛውም ተጫ ራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተመ ሰከረለት 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በባንክ ስለመኖሩ የተጻፈለት ደብዳቤ ጋር ሲፒኦ(cpo) ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማ ቅረብ የሚ ችሉ። የውል ማስከበሪያ (ዋስትና)10 ፐርሰንት ማስያዝ የሚችሉ።
- ተጫ ራቾች የሚወዳደሩበትን ጨረታ መስፈርት የምታሟሉ የቴከኒክ ፖስታ በኦሪጂናል እና በኮፒ በመለየት በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ማስረጃ ማ ቅረብ የሚችሉ።
- ተጫራቾች መጫረት የምትችሉት ህጋዊ ደረሰኝ በብርሃን እና ሰላም (QR) የታተመበት ያላቸው ብቻ መሆን አለበት።
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ ላይ በመሙላት በኦሪጂናል እና በኮፒ በመ ለየት በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7/1/2019 ዓ/ም እስከ 27/1/2019 በተከታታይ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫ ራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- አድራሻ ገፈርሳ ቡራዩ ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት በግዥ እና ንብረት አስተዳደር ጠቅላላ አገልግሎት አስተባባሪ ቢሮ/ሲሳይ ህንፃ/ላይ በመገኘት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል።
ማሳሰቢያ፡
1) ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
2) ጽ/ቤቱ ማንኛውም ዶክመንት ከኦሪጂናል ዶከመንት ጋር የሚያመሳከር መሆኑ ግድ እንደ ሆነ እናሳውቃልን።
ለተጨማሪ መረጃ፡–የገፈርሳ ቡራዩ ገንዘብ ጽ/ቤት
በሸገር ከተማ አስተዳደር በቡራዩ ክፍለ ከተማ የገፍርሳ ቡራዩ ገንዘብ ጽ/ቤት