Addis Zemen (Sep 17, 2026)
ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር DCE/SF/85/2026 ማራዘሚያ እና መክፈቻ ቀን ስለመግለፅ፤
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለፌዴራል ማረሚያ ቤት ፕሮጀክት ግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የDESIGN, SUPPLY, INSTALTION, TESTING & COMMISSINING HOSPITAL WATER TRETEMENT PLAN” ግዥን አስመልክቶ በግልፅ ጨረታ ቁጥር DCE/SF/85/2026 ጨረታ መውጣቱ እና የጨረታው መክፈቻ ቀን ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም 4፡30 ሰዓት መሆኑ መገለፁ ይታወሳል።
ሆኖም ግን ጨረታው ላይ ማብራርያ ተጠይቆ ጨረታውን ማራዘም በማስፈለጉ የጨረታው መክፈቻ ቀን መስከረም 13/2019 ከጠዋቱ 04፡45 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 5፡00 የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን፤ በዕለቱ ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መ.ኮ.ድ ግቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መሥሪያ ቤት የግዥ እና አቅርቦት አስተዳደር መምሪያ በመቅረብ ጨረታውን መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አድራሻ፡– የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
የቀጥታ ስልክ ቁጥር ቁጥር፡– 0114-40-34-34/33
ማዞሪያ፡– 10114-42-22-70/71/72
www.dce-et.com /Email:- info@dce-et.com
ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መ.ኮ.ድ ግቢ
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a38fbad0a538a36ce000001